Psalms 98:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወሓይዝ ኣእዳዎም የጣቕዑ፡ ኣኽራን ብሓባር ይሕጐሱ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ አምላካችን ሆይ፥ አንተ ሰማሃቸው፤ አቤቱ፥ አንተ ማርሃቸው፥ በሥራቸው ሁሉ ግን ትበቀላቸዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንዞችም በአንድነት በእጅ ያጨብጭቡ፤ ተራሮች ደስ ይበላቸው፥ በምድር ሊፈርድ ይመጣልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንዞችም በአንድነት በእጅ ያጨብጭቡ፥ ተራሮችም በደስታ ይዘምሩ፥ በምድር ሊፈርድ ይመጣልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻፋቱ እትፐ ባረንቱ ኩሽያ ባቂኖ። ቄር ደረቱ መና ጎዳ ስንን እትፐ ናሸቻን የጽኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shaafatuu ittippe barenttu kushiyaa bak'k'ino. K'eeri deretuu Med'inaa Godaa sintsan ittippe nashshechchan yes's'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shaafati issife bantta kushe baqqetto! zumati GODAA sinththan issife ufayssan yexxetto! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻፋቲ ኢሲፌ ባንታ ኩሼ ባቄቶ! ዙማቲ ጎዳ ሲንን ኢሲፌ ኡፋይሳን ዬጼቶ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻፋት ባንታ ኩሽያ ባቆ፤ ዙማት እስፈ ጎዳ ስንን ኡፋይሳን የፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaafati banta kushiya baqo; zumati issife Godaa sinthan ufaysan yexo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንዞች በእጃቸው ያጨብጭቡ፣ ተራሮችም በአንድነት ይዘምሩ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ወንዞች አጨብጭቡ፤ እናንተ ተራራዎች በእግዚአብሔር ፊት እልል እያላችሁ በአንድነት ዘምሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወሓይዝ ኣፍላግውን ሓቢሮም በእዳዎም የጣቕዑ፤ እምባታትውን ደስ ይበሎም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምድሪ ኺፈርዱ ይመጽእ፡ ንሱ ንዓለም ብጽድቂ፡ ነህዛብውን ብቕንዕና ኺፈርዶም እዩ እሞ፡ ወሓይዝ ኣእዳዎም የጣቕዑ፡ ኣኽራን ሐቢሮም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብሓጐስ ይዘምሩ። |