Psalms 97:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጽዮን ሰሚዓ ተሓጐሰት። ኣዋልድ ይሁዳ ድማ ብፍርድኻ ተሓጐሳ፡ ኦ እግዚኣብሄር!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ዞ​ችም በአ​ን​ድ​ነት በእጅ ያጨ​ብ​ጭቡ፥ ተራ​ሮች ደስ ይበ​ላ​ቸው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ ጽዮን ሰምታ ደስ አላት፥ የይሁዳም ሴት ልጆች ደስ አላቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ ጽዮን ሰምታ ደስ አላት፥ የይሁዳም ሴት ልጆች ደስ አላቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ጽዮነ አሳይ፥ ነ ጽሎ ፕርዳ ስሲደ ናሸቴ፤ ይሁዳ ካታማቱዋ አሳይካ ሀሹ ጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, S'iyoone asay, ne s'illo pirddaa sisiide nashettee; Yihudaa katamatuwaa asaykka hashshu gee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! Xiyoone asay ne xillo pirda siyidi ufayettees; Yuhuda katamatikka, «Hashshu» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ጺዮኔ ኣሳይ ኔ ጺሎ ፒርዳ ሲዪዲ ኡፋዬቴስ፤ ዩሁዳ ካታማቲካ፥ «ሃሹ» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ፅዮነይ ነ ፅሎ ፕርዳ ስእድ ኡፋይቴስ፤ ይሁዳ ማጫ ናይትካ ሀሹ ጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, Xiyooney ne xillo pirdaa si7idi ufaytees; Yihuda macca naytika hashshu goosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ ስለ ፍርድህ፣ ጽዮን ሰምታ ደስ አላት፤ የይሁዳም ሴት ልጆች ሐሤት አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክ ሆይ! ስለ ትክክለኛ ፍርድህ የጽዮን ሕዝብ ደስ ይላቸዋል፤ የይሁዳ ከተሞችም ሐሤት ያደርጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ፥ ስለ ፍርድኻ ፅዮን ሰሚዓ ተሓጐሰት፤ ኣጓላት ይሁዳውን ደስ በለን።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ንስኻ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ምድሪ ልዑል ኢኻ፡ ኣብ ልዕሊ ዂሎም ኣማልኽቲ ኣዚኻ ልዑል ኢኻ እሞ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ጽዮን ሰሚዓ ተሐጐሰት፡ ኣዋልድ ይሁዳውን ብዛዕባ ፍርድኻ እልል በላ።