Psalms 9:14 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ ውዳሴታትካ ኣብ ደጌታት ጓል ጽዮን ምእንቲ ኽእውጅ። ብድሕነትካ ክሕጐስ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምስ​ጋ​ና​ውን ሁሉ እና​ገር ዘንድ፤ በጽ​ዮን ልጅ በደ​ጆ​ችዋ፥ በማ​ዳ​ንህ ደስ ይለ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምስጋናውን ሁሉ እናገር ዘንድ፤ በጽዮን ልጅ በደጆችዋ በማዳንህ ደስ ይለኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ፥ እዘንልኝ፥ ጠላቶቼም የሚያመጡብኝን መከራ እይ፥ ከሞት ደጆች ከፍ ከፍ የምታደርገኝ፥
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika tani Xiyoone asa karen eqqada nena galatanaassinne ne ashshidayssan keeha ufayettanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ ታኒ ጺዮኔ ኣሳ ካሬን ኤቃዳ ኔና ጋላታናሲኔ ኔ ኣሺዳይሳን ኬሃ ኡፋዬታናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅዮነ አሳ ግዶን ታኒ ኤቃዳ፥ ነ ጋላታ ኦዳና፤ ነ አቶተን ኡፋይታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiyoone asaa giddon taani eqada, ne galataa odana; ne atotethan ufaytana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህን ስታደርግልኝ፣ በጽዮን ሴት ልጅ ደጅ፣ ምስጋናህን ዐውጃለሁ፤ በማዳንህም ሐሤት አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን ብታደርግልኝ፥ በጽዮን አደባባይ፥ ምስጋናህን ሁሉ ለሕዝብ እናገራለሁ፤ ስላዳንከኝም ደስታዬን እገልጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ምስጋናኡውን ኣብ በርታት ጓል ፅዮን ምእንቲ ኽናገር፤ ብምድሓንካውን እሕጐስ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ደጌታት ጓል ጽዮን ብምድሓንካ ኽፍሳህ፣ ምስጋናኻ ምእንቲ ኽነግርሲ፣ ዎ እግዚኣብሄር፣ ነቲ ብጸላእተይ ዝረኽቦ መከራ ርአዮ እሞ፣ ኣታ ኻብ ደጌታት ሞት እትስሕበኒ፣ ደንግጸለይ።