Psalms 89:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ እቲ ቍጥዐ ባሕሪ ትገዝእ፤ ማዕበላታ ምስ ተላዕለ፡ ንስኻ ስቕ ኢልካዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘመ​ና​ችን ሁሉ አል​ፎ​አ​ልና፥ እኛም በመ​ቅ​ሠ​ፍ​ትህ አል​ቀ​ና​ልና፤ ዘመ​ኖ​ቻ​ች​ንም እንደ ሸረ​ሪት ድር ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባሕርን ኃይል አንተ ትገዛለህ፥ የሞገዱንም መናወጥ አንተ ዝም ታሰኘዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ የሠራዊት አምላክ፥ እንደ አንተ ያለ ማን ነው? አቤቱ፥ አንተ ብርቱ ነህ፥ እውነትህም ይከብብሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ቡልአከትያ አባ ዎልቃ አዛዛሳ። ደንድያ ቤታካ ጮኡ ኦሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni bul"akettiyaa abbaa wolk'k'aa azazaasa. Denddiyaa beetaakka c'o"u ootsaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne bul7akettiza abba seeraasa; abba dambalakka co7u ooththaasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ቡልኣኬቲዛ ኣባ ሴራሳ፤ ኣባ ዳምባላካ ጮኡ ኦሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ጉምያ አባ ዎልቃ ኪታሳ፤ ደንድያ ዙልያ ስእ ኦሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni guummiya abba wolqaa kiittasa; dendiya zuliya si77i oothaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባሕርን ቍጣ ትቈጣጠራለህ፤ ሞገዱም ሲነሣ ጸጥ ታደርገዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ የባሕሩን መናወጥ በሥልጣንህ ታዛለህ፤ ማዕበሉንም ጸጥ ታደርጋለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓይሊ ባሕሪ ንስኻ ትገዝኦ፤ ንድምፂ ማዕበሉውን ንስኻ ስቕ ተብሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንትዕቢት ባሕሪ ትገዝኦ፡ ማዕበላቱ እንተ ተንስኤ፡ ንስኻ ተህድኦ።