Psalms 87:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ህዝቢ ምስ ጸሓፎ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ኣብኡ ከም እተወልደ ኪቘጽሮ እዩ። ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጨ​ለ​ማና በሞት ጥላ ውስጥ፥ በታ​ች​ኛው ጕድ​ጓድ አስ​ቀ​መ​ጡኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለሕዝቡ፥ በውስጥዋም ለተወለዱት አለቆችዋ በመጽሐፍ ይነግራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እያለ ሕዝቦችን ይመዘግባል። “እገሌ በውስጥዋ ተወለደ” እያለ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አሳ ጻፍያ ማዝጎብያን፥ “ሀዌ ጽዮነን የለቴዳዋ” ያጊደ ጻፋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday asaa s'aafiyaa mazggobiyaan, «Hawe S'iyoonen Yeletteeddawaa» yaagiide s'aafana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY deraa ubbaa mazgabishe, «Hayssi Xiyoonin yelettides» giidi xaafana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዴራ ኡባ ማዝጋቢሼ፥ «ሃይሲ ጺዮኒን ዬሌቲዴስ» ጊዲ ጻፋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሳ ማዝጋበን ፃፍያ ዎደ፥ “ሀይስ ፅዮነን የለትስ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday asaa mazgaben xaafiya wode, “Haysi Xiyoonen yeletis” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሕዝቡን ሲመዘግብ፣ “ይህ ሰው የተወለደው በዚያ ነው” ብሎ ይጽፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሕዝቦችን ሁሉ ይመዘግባል፤ እያንዳንዱንም “በጽዮን የተወለደ” ብሎ ይጠራዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንህዝቡ፥ ክፅሕፎም እንተሎ፥ ኣብ ውሽጣ ንዝተወለዱ ኣሕሉቓውን ብመፅሓፍ ይነግሮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ነህዛብ ኪጽሕፎም ከሎ፡ እዚ ኣብኣ ተወሊዱ፡ ኢሉ ኪቘጽር እዩ።ሴላ።