Psalms 87:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንረሃብን ንባቤልን ናብቶም ዚፈልጡኒ ክጽውዖም እየ፡ ፍልስጥኤን ጢሮን ምስ ኩሽ፡ እንሆ። እዚ ሰብኣይ እዚ ኣብኡ እዩ ተወሊዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ተቈጠርሁ፥ ረዳትም እንደሌለው ሰው ሆንሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚያውቁኝን ረዓብንና ባቢሎንን አስባቸዋለሁ፤ እነሆ፥ ፍልስጥኤማውያን ጢሮስም የኢትዮጵያም ሕዝብ፥ እነዚህ በዚያ ተወለዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሚያውቁኝ መሃል ረዓብንና ባቢሎንን አስባቸዋለሁ፥ እነሆ፥ ፍልስጥኤማውያን፥ ጢሮስና የኢትዮጵያም ሕዝብ፥ እነዚህ በዚያ ተወለዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታና ኤርያ ካዉተቱዋ ግዶፐ፥ ግብጼነ ባብሎነ ጋ ማዝጎባና፤ ፕልስጼመ፥ ጺሮሰነ ቶጵያ አሳይ፥ ያን የለቴድኖ።” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taana eriyaa kawutetsatuwaa gidoppe, Gibs'enne Baabloone gatsa mazggobana; Piliss's'eeme, S'iiroosenne Toop'p'iyaa asay, yaan yeletteeddino.» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tana eriza kawoteththata giddofe Gibxenne Baabiloone gaththa mazgabashe Filisxeeme, Xiroosenne Tophphiya asaa gujjana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታና ኤሪዛ ካዎቴታ ጊዶፌ ጊብጼኔ ባቢሎኔ ጋ ማዝጋባሼ ፊሊስጼሜ፥ ጺሮሴኔ ቶጵያ ኣሳ ጉጃና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታና ኤርያ ካዎተታ ግዶፈ፥ ታኒ ራባነ ባብሎነ ማዝጋባና። ፍልስፄመይ፥ ፅሮስነ ቶጰይ፥ ያን የለትዶሶና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Tana eriya kawotethata giddofe, taani Raabanne Babiloone mazgabana. Filisxeemey, Xiroosinne Tophey, yan yeletidosona.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከሚያውቁኝ መካከል፣ ረዓብንና ባቢሎንን እጠቅሳለሁ፤ እነሆ፤ ፍልስጥኤምና ጢሮስ ከኢትዮጵያ ጋር፣ ‘ይህ ሰው በዚያ ነው የተወለደው’ ይላሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእኔ በመታዘዝ የሚያገለግሉኝን ሕዝቦች በምመዘግብበት ጊዜ ግብጽንና ባቢሎንን እጨምራለሁ፤ ከኢየሩሳሌም ተወላጆች ጋር የፍልስጥኤምን፥ የጢሮስንና የኢትዮጵያን ሕዝቦች እጨምራለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንዝፈልጣኒ ንረዓብን ንባቢሎንን እዝክረን ኣለኹ፤ እንሆ ፍልስጥኤምን ጢሮስን ምስ ኢትዮጵያ፥ እዚኣቶም ኣብኣ ተወለዱ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብተን ዚፈልጣኒ፡ ረሃብን ባቢሎንን ምስ ኢትዮጵያ፡ እንሆ፡ ፍልስጥኤምን ጢሮስን ምስ ኢትዮጵያ፡ እዚኣቶም ኣብኣ ተወሊዶም እዮም። |