Psalms 84:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሰይ ኣጸድ እግዚኣብሄር ትናፍቕ፡ እወ፡ ትደክም። ልበይን ስጋይን ናብቲ ህያው ኣምላኽ ይጭድሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሕ​ዝ​ብ​ህን ኀጢ​አት ይቅር አልህ፤ ዐበ​ሳ​ቸ​ው​ንም ሁሉ ሰወ​ርህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነፍሴ የእግዚአብሔርን አደባባዮች ትወድዳለች ትናፍቅማለች፤ ልቤም ሥጋዬም በሕያው አምላክ ደስ ተሰኘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ ማደሪያዎችህ እንደምን የተወደዱ ናቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዳባባ ላሞታይ፤ ታ ኩመን አሳተይ ደኡዋ ጾሳዉ ናሸቻን የጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa Dabaabaa laamotay; ta kumentsaa asatetsay de'uwaa S'oossaw nashshechchan yes's'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani GODAA Keeththa zago laamotays; tani kumeththa wozinappe de7o Xoossas ufayssan yexxays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጎዳ ኬ ዛጎ ላሞታይስ፤ ታኒ ኩሜ ዎዚናፔ ዴኦ ጾሳስ ኡፋይሳን ዬጻይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጎዳ ኬ ዳባባ ላሞታይስ፤ ታ ኩመ አሳተይ ደኦ ፆሳስ ኡፋይሳን የፄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Godaa keetha dabaaba laamotayis; ta kumetha asatethay de7o Xoossaas ufaysan yexees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነፍሴ የእግዚአብሔርን አደባባዮች ትናፍቃለች፤ እጅግም ትጓጓለታለች፤ ልቤና ሥጋዬም፣ ለሕያው አምላክ እልል በሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተ መቅደስህን አደባባይ በጣም እናፍቃለሁ፤ ለሕያው አምላክ በሙሉ ልቤ በደስታ እዘምራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሰይ ንዓፀድ እግዚኣብሄር ትፈቱን ሃረር ትብልን ኣላ፤ ልበይን ስጋይን ብህያው እግዚኣብሄር ተሓጐሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሰይ ንኣጸድ እግዚኣብሄር ትናፍቖን ሃረር ትብሎን ኣላ፡ ነፍሰይን ስጋይን ንህያው ኣምላኽ እልል ይብላሉ።