Psalms 79:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ትንፋስ እቲ እሱር ኣብ ቅድሜኹም ይውጻእ፤ ነቶም ክሞቱ ዝተመደቡ ከም ዕብየት ሓይልኻ ዕቅቦም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቅርንጫፎችዋንም እስከ ባሕር፥ ቡቃያዋንም እስከ ወንዙ ዘረጋች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፥ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃሸቴዳ አሳቱዋ ኦሊ ነ ስን ጋኮ። ሀይቆ ፕርደቴዳዋንታ ነ ዎልቃ ግታተዳን አሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ashetteedda asatuwaa oolii ne sintsa gakko. Hayk'oo pirddetteeddawantta ne wolk'k'aa gitatetsaadan ashsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasho asata ooley ne sinth gakko; Hayqos pirdettidayta ne mino qesen ashsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሾ ኣሳታ ኦሌይ ኔ ሲን ጋኮ፤ ሃይቆስ ፒርዴቲዳይታ ኔ ሚኖ ቄሴን ኣሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃሾ አሳ ኦለይ ነ ስን ጋኮ፤ ሀይቆ ፕርደትዳይሳታ ነ ዎልቃ ግታተን አሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qasho asaa ooley ne sinthe gako; hayqo pirdetidaysata ne wolqaa gitatethan ashsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስረኞች ሰቈቃ በፊትህ ይድረስ፤ በክንድህም ብርታት፣ ሞት የተፈረደባቸውን አድን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስረኞች መቃተት ወደ አንተ እንዲደርስ አድርግ፤ ሞት የተፈረደባቸውንም በታላቁ ኀይልህ አድናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገዓር እቶም እሱራት ናብ ቅድሜኻ ይብፃሕ፤ ነቶም ንሞት ዝተፈርዱ፥ በቲ ዓብዪ ሓይልኻ ኣድሕኖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምንኣኽ እቶም እሱራት ናብ ቅድሜኻ ይምጻእ፡ ነቶም ንሞት እተመደቡ ብስልጣን ቅልጽምካ ኣድሕኖም። |