Psalms 78:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ኣቦታቶም፡ ድርቅናን ዓለወኛን ወለዶ ኣይኰኑን። ልቦም ዘየዐረየ፡ መንፈሱ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ዘይጸንዐ ወለዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀደመውን በደላችንን አታስብብን፥ አቤቱ፥ ምሕረትህ በቶሎ ያግኘን፥ እጅግ ተቸግረናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ዐመፀኛና የሚያስመርር ትውልድ፥ ልቡን ያላቀና ትውልድ፥ መንፈሱም በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካሰ ባረንቱ አዎቱዋዳን ዎዛና ሙመነ ማካላንቻ አሳ ግደናዳንነ ጾሳን ኤቀናነ አማነተና የለታ ግደናዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kase barenttu aawotuwaadan wozana muumenne makkalanchcha asaa gidennaaddaaninne S'oossan ek'k'ennanne ammanettena yeletaa gidenaaddaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti kase bantta aawata mala wozina muumenne makkallanchcha gidettenna; istti Xoossa sinththan suure gidettenna; Xoossaska ammanettibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካሴ ባንታ ኣዋታ ማላ ዎዚና ሙሜኔ ማካላንቻ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ጾሳ ሲንን ሱሬ ጊዴቴና፤ ጾሳስካ ኣማኔቲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካሰ ባንታ አዋታዳ ዎዛና ሙመ የለታ፥ ጌላነ አማነቶና የለታ፥ ፆሳን ምንድ ኤቀና የለታ ግዶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kase banta aawatada wozana muume yeleta, geellanne ammanetona yeleta, Xoossan minnidi eqenna yeleta gidokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እንደ አባቶቻቸው፣ እልኸኞችና ዐመፀኞች፣ ልቡን ያላቀና፣ መንፈሱም በእግዚአብሔር የማይታመን ትውልድ አይሆኑም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ቀድሞ አባቶቻቸው ዐመፀኞችና እምቢተኞች አይሆኑም፤ እነዚያ እግዚአብሔርን በማመን የጸኑ አልነበሩም፤ ለእግዚአብሔር ታማኞች ሆነው አልኖሩም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ኣቦታቶም ከይኾኑ፥ ዓላዊትን መራርን ትውልዲ፥ ልባ ዘየቕንዐት ትውልዲ፥ ነፍሳ ብእግዚኣብሄር ዘይተኣመነት ከይኾኑ። |