Psalms 78:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ኣቦታቶም፡ ድርቅናን ዓለወኛን ወለዶ ኣይኰኑን። ልቦም ዘየዐረየ፡ መንፈሱ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ዘይጸንዐ ወለዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ደ​መ​ውን በደ​ላ​ች​ንን አታ​ስ​ብ​ብን፥ አቤቱ፥ ምሕ​ረ​ትህ በቶሎ ያግ​ኘን፥ እጅግ ተቸ​ግ​ረ​ና​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ዐመፀኛና የሚያስመርር ትውልድ፥ ልቡን ያላቀና ትውልድ፥ መንፈሱም በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካሰ ባረንቱ አዎቱዋዳን ዎዛና ሙመነ ማካላንቻ አሳ ግደናዳንነ ጾሳን ኤቀናነ አማነተና የለታ ግደናዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kase barenttu aawotuwaadan wozana muumenne makkalanchcha asaa gidennaaddaaninne S'oossan ek'k'ennanne ammanettena yeletaa gidenaaddaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti kase bantta aawata mala wozina muumenne makkallanchcha gidettenna; istti Xoossa sinththan suure gidettenna; Xoossaska ammanettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ካሴ ባንታ ኣዋታ ማላ ዎዚና ሙሜኔ ማካላንቻ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ጾሳ ሲንን ሱሬ ጊዴቴና፤ ጾሳስካ ኣማኔቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካሰ ባንታ አዋታዳ ዎዛና ሙመ የለታ፥ ጌላነ አማነቶና የለታ፥ ፆሳን ምንድ ኤቀና የለታ ግዶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kase banta aawatada wozana muume yeleta, geellanne ammanetona yeleta, Xoossan minnidi eqenna yeleta gidokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እንደ አባቶቻቸው፣ እልኸኞችና ዐመፀኞች፣ ልቡን ያላቀና፣ መንፈሱም በእግዚአብሔር የማይታመን ትውልድ አይሆኑም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ቀድሞ አባቶቻቸው ዐመፀኞችና እምቢተኞች አይሆኑም፤ እነዚያ እግዚአብሔርን በማመን የጸኑ አልነበሩም፤ ለእግዚአብሔር ታማኞች ሆነው አልኖሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ኣቦታቶም ከይኾኑ፥ ዓላዊትን መራርን ትውልዲ፥ ልባ ዘየቕንዐት ትውልዲ፥ ነፍሳ ብእግዚኣብሄር ዘይተኣመነት ከይኾኑ።