Psalms 73:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብልሹዋት እዮም፡ ብዛዕባ ጸበባውን ክፉእ ይዛረቡ እዮም። ብትዕቢት ይዛረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ ሆነው በል​ባ​ቸው በየ​ሕ​ዝ​ባ​ቸው አሉ፦ “ኑ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በዓ​ላት ከም​ድር እን​ሻር
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አስበው ክፉ ነገርን ተናገሩ። ከፍ ከፍ ብለውም በዓመፃ ተናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሹፈት ክፉ ነገርን ተናገሩ። ከፍ ከፍ ብለውም በዓመፃ ተናገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ቅሊጪኖነ ኢታባ ሃሳዪኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦቶሩዋን፥ ሀራቱዋ ኡንኤናዉ ናሲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu k'iliic'iinonne iitabaa haasayiino; unttunttu barenttu otoruwaan, haratuwaa un"etsanaw naassiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti qidheettessinne iita haasayeettes; istti bantta otoron harata un7eththanawu mandeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቂቴሲኔ ኢታ ሃሳዬቴስ፤ ኢስቲ ባንታ ኦቶሮን ሃራታ ኡንኤናዉ ማንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቀልቅሶሶና፤ ኢታባ ሃሳዮሶና፤ ባንታ ኦቶሩዋን ሀራታ ኡንኤሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti qelqisoosona; iitabaa haasayoosona; banta otoruwan harata un7ethoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በፌዝና በክፋት ይናገራሉ፤ ቀና ቀና ብለውም በዐመፅ ይዝታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሌሎች ሰዎች ላይ እያፌዙ የተንኰል ንግግርን ይናገራሉ፤ በትዕቢታቸውም የመጨቈን ዛቻን ይዝታሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓሲቦም ክፉእ ነገር ተናገሩ፤ ልዕል ልዕል ኢሎምውን ብዓመፃ ተናገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 የላግጹ፣ ብኽፍኣቶም ግፍዒ ይዛረቡ፣ ካብ ላዕሊ ይዛረቡ አለዉ።