Psalms 70:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዝደልዩኻ ዅሎም ብኣኻ ይሕጐሱን ይሕጐሱን፤ እቶም ምድሓንካ ዘፍቅሩ ድማ ብቐጻሊ፥ ኣምላኽ ይዓቢ ይበሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላኬ ከኃጥኣን እጅ፥ ከዐመፀኛና ከግፈኛም እጅ አድነኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚሹህ ሁሉ በአንተ ሐሤት ያድርጉ ደስ ይበላቸው፤ ማዳንህን የሚወድዱ ሁልጊዜ። እግዚአብሔር ታላቅ ነው ይበሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እሰይ እሰይ የሚሉኝ አፍረው ወዲያው ወደ ኋላቸው ይመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔና ኮይያ ኡባቱ፥ ኔናን ናሸትኖነ ሀሹ ጊኖ። ቃይ ነ አቶተ ዶስያዋንቱ ኡባቱ፥ “ጾሳይ ግታቶ!” ያግኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neena koyiyaa ubbatuu, neenan nashetinonne hashshu giino. K'ay ne atotetsaa dosiyaawanttu ubbatuu, «S'oossay gitato!» yaagino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin nena koyza ubbati nenan ufayetettonne hashshu getto; qasse ne atoteththaa dosiza ubbati, «Xoossi dhoqqu dhoqqu go!» getto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔና ኮይዛ ኡባቲ ኔናን ኡፋዬቴቶኔ ሃሹ ጌቶ፤ ቃሴ ኔ ኣቶቴ ዶሲዛ ኡባቲ፥ «ጾሲ ቁ ቁ ጎ!» ጌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና ኮይያ ኡባይ ነናን ኡፋይቶነ ማላለቶ። ቃስ ነ አቶተ ዶስያ ኡባይ፥ “ፆሳይ ግታቶ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nena koyiya ubbay nenan ufaytonne malaaleto. Qassi ne atotetha dosiya ubbay, “Xoossay gitato” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን የሚሹህ ሁሉ፣ በአንተ ሐሤት ያድርጉ፤ ደስም ይበላቸው፤ “ማዳንህን የሚወድዱ ሁሉ ሁልጊዜ፣ እግዚአብሔር ከፍ ይበል!” ይበሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተን የሚፈልጉ ሁሉ ደስ ይበላቸው፤ ሐሴትም ያድርጉ፤ ማዳንህን የሚወዱ ሁሉ ዘወትር “እግዚአብሔር ታላቅ ነው!” ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ዝደልዩኻ ደስ ይበሎምን ይተሓጐሱን፤ እቶም ምድሓንካ ዝደልዩ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ኵልሻዕ “ዓብዪ እዩ!” ይበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዚደልዩኻ ዅሎም ብኣኻ ባህ ይበሎምን ይተሐጐሱን፣ እቶም ምድሓንካ ዚፈትዉ ኸኣ ኵሉ ጊዜ፣ ኣምላኽ ልዕል ይበል፣ ይበሉ። |