Psalms 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክፍኣት ረሲኣን ይውዳእ፤ ጻድቕ ኣምላኽ ንልብን ኩሊትን ይፍትን እዩ እሞ፡ ነቲ ጻድቕ ግና ኣጽንዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኃ​ጥ​ኣን ክፋት ያል​ቃል፥ ጻድ​ቃ​ንን ግን ታቃ​ና​ቸ​ዋ​ለህ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቡ​ና​ንና ኵላ​ሊ​ትን ይመ​ረ​ም​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኃጥኣን ክፋት ይጥፋ፥ ጻድቁን ግን አቅና፤ እግዚአብሔር ልቡናንና ኵላሊትን ይመረምራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በሕዝቦች ላይ ይፈርዳል፥ አቤቱ፥ እንደጽድቄ ፍረድልኝ፥ እንደ የዋህነቴም ይሁንልኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቆፋነ ዎዛና ብዳደ ኤርያ ጽሎ ጾሳዉ፥ ኢታቱዋ ገንያ ኔን ይሳ። ሽን ጽሉዋ ሳሮታን ምንሳ ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ofaanne wozanaa biddaade eriyaa s'illo S'oossaw, iitatuwaa geniyaa neeni d'ayissa. Shin s'illuwaa sarotan minisa wotsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qofanne wozina pilgga eriza xillo Xoossawu! Iitata geneza neni dhayssa; gido attiin xillota saron naaga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆፋኔ ዎዚና ፒልጋ ኤሪዛ ጺሎ ጾሳዉ! ኢታታ ጌኔዛ ኔኒ ይሳ፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎታ ሳሮን ናጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆፋነ ዎዛና ሻካዳ ኤርያ ፅሎ ፆሳዉ፥ ኢታታ ጌላ ሀኖታ ኔኒ ተቃ፤ ሽን ፅሉዋ ሳሮን ናጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qofanne wozanaa shaakada eriya xillo Xoossaw, iitata geella hanota neeni teqa; shin xilluwa saron naaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልብንና ኵላሊትን የምትመረምር፣ ጻድቅ አምላክ ሆይ፤ የክፉዎችን ዐመፅ አጥፋ፤ ጻድቁን ግን አጽና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኅሊናንና ልብን የምትመረምር ጻድቅ አምላክ ሆይ! የክፉዎችን ዐመፅ አጥፋ፤ የጻድቃንንም ደኅንነት ጠብቅ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክፍኣት ሓጥኣን ይጥፋእ፤ ንፃድቃን ግና ኣቕንዓዮም፤ እግዚኣብሄር ልብን ኵላሊትን ይምርምር።
Amharic Tigrinya 2011 ንልብን ኰላሊትን እትምርምር ጻድቕ ኣምላኽ ኢኻ እሞ፣’ ንኽፍኣት ረሲኣን ኣጥፍኣዮ፣ ንጻድቕ ግና ኣጽንዓዮ።