Psalms 68:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንጽምዋ ኣብ ስድራ ቤት የእትዎም፡ ነቶም ብሰንሰለት እተኣስሩ የውጽኦም፡ ዓመጽቲ ግና ኣብ ደረቕ ምድሪ ይነብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ፥ የሚሹህ በእኔ አይፈሩ፤ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ ተስፋ የሚያደርጉህ በእኔ አይነወሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር በቅዱስ መኖሪያው ወላጅ ለሞቱባቸው አባት፥ ለባልቴቶችም ዳኛ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ባረካ ደእያዋንቶ ጎለ አሳ እሜ። ቃሾ ጎልያን ደእያዋንታ ብሊደ፥ ኡንቱንታ እሻሉዋን ዎ። ሽን ማካላንቻቱ መሌዳ ቢታን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay barekka de'iyaawanttoo golle asaa immee. K'asho golliyaan de'iyaawantta biliide, unttuntta ishaluwaan wotsee. Shin makkalanchchatuu meleedda biittan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi barkka diza bizzatas soo as immees; qasho keeththan dizayta birshidi istta ishalon woththees. Makkallanchchati gidikko suulliza bazzon de7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ባርካ ዲዛ ቢዛታስ ሶ ኣስ ኢሜስ፤ ቃሾ ኬን ዲዛይታ ቢርሺዲ ኢስታ ኢሻሎን ዎስ። ማካላንቻቲ ጊዲኮ ሱሊዛ ባዞን ዴኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ብዛታስ ሶ አስ እሜስ፤ ቃሾ ኬን ደኤይሳታ ብርሽድ፥ ዱረተን ዎስ፤ ሽን ማካላንቾት ቃቃ ቢታን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay bizzatas soo asi immees; qasho keethan de7eyisata birshidi, duretethan wothees; shin makallanchoti qaaqa biittan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤተ ሰብ መካከል ያኖራል፤ እስረኞችን ነጻ አውጥቶ ያስፈነድቃል፤ ዐመፀኞች ግን ምድረ በዳ ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መጠጊያ ላጡ ብቸኞች የሚኖሩበትን ቤት ይሰጣቸዋል፤ እስረኞች ነጻ ወጥተው በብልጽግና እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል፤ ዐመፀኞች ግን በሚያቃጥል በረሓ ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ነቶም በይንቶም ዝኾኑ ኣብ ስድራ የሕድሮም፤ ንእሱራትውን ብሓይሉ የውፅኦም፤ ዓመፀኛታት ግና ኣብ ምድረ በዳ ይነብሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ነቲ በይኑ ዝዀነ ናብ ስድራ የእትዎ፣ ንእሱራት ናብ ራህዋ የውጽኦም፣ ተጻረርቲ ግና ኣብ ምድሪ ኣጻምእ ይነብሩ። |