Psalms 68:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሳፍንቲ ካብ ግብጺ ክወጹ እዮም። ኢትዮጵያ ኣብ ቀረባ እዋን ኣእዳዋ ናብ ኣምላኽ ክትዝርግሕ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀንድና ጥፍር ካላበቀለ ከእምቦሳ ይልቅ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን መንጋ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፥ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኪተቴዳ ካፓቱ ግብጼፐ ያና፤ ቶጳታ ባረ ኩሽያ ኤለ ጾሳኮ ምጫና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kiitetteedda kaappatuu Gibs'eppe yaana; Top'p'ata bare kushiyaa elle S'oossaakko mic'c'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gita asati Gibxeppe yaana; Tophphiyay ba kushe Xoossako miccana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊታ ኣሳቲ ጊብጼፔ ያና፤ ቶጵያይ ባ ኩሼ ጾሳኮ ሚጫና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኪተትዳ ሀላቃት ግብፀፈ ያና፤ ቶጰይ ባ ኩሽያ ፆሳኮ ምጫና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kiitetida halaqati Gibxefe yaana; Tophey ba kushiya Xoossako miccana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መኳንንት ከግብፅ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልክተኞች ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያም እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መኳንንቲ ኻብ ግብፂ ኽመፁ እዮም፤ ኢትዮጵያ ኸዓ ቐልጢፋ ኣእዳዋ ናብ እግዚኣብሄር ክትዝርግሕ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሳፍንቲ ኻብ ግብጺ ኺመጹ እዮም፣ ኢትዮጵያ ቐልጢፋ ኣእዳዋ ናብ ኣምላኽ ክትዝርግሕ እያ። |