Psalms 65:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንምድሪ በጺሕካ ትረግፋ። በቲ ማይ ዝመልአ ሩባ ኣምላኽ ኣዚኻ ተሀብትሞ፤ ስርናይ ተዳልወሎም እንተድኣ ኣቕሪብካሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነፍሴን በሕይወት ያኖራታል፥ ለእግሮቼም ሁከትን አልሰጠም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርን ጐበኘሃት አጠጣሃትም፥ ብልጥግናዋንም እጅግ አበዛህ፤ የእግዚአብሔርን ወንዝ ውኃን የተመላ ነው፤ ምግባቸውን አዘጋጀህ እንዲሁ ታሰናዳለህና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተኣምራትህ የተነሣ በምድር ዳርቻ የሚኖሩ ይፈራሉ፥ የጥዋትንና የማታን መውጫዎች ደስ ታሰኛቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ቢታ ናጋደ እራ ቡክሳሳ፤ ያታደ ዳሮ ቱኤያሳ። አሳዉ ካይ ሞካና ማላ፥ ጾሳ ፑልቶቱ ሃን ኩሜድኖ፤ ሄዋዳን ኦደ ኔን ጊግሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni biittaa naagaade iraa bukissaasa; yaataade daro tu'eyaasa. Asaw katsay mokkana mala, S'oossaa pulttotuu haatsaan kumeeddino; hewaadan ootsaade neeni giigissaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni biitta naagada haath ushshaasa; histtada daro duresaasa; Asas kaththay mokkana mala Xoossa shaafay haaththan kumides; hessaththo ooththada neni giigsadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ቢታ ናጋዳ ሃ ኡሻሳ፤ ሂስታዳ ዳሮ ዱሬሳሳ፤ ኣሳስ ካይ ሞካና ማላ ጾሳ ሻፋይ ሃን ኩሚዴስ፤ ሄሳ ኦዳ ኔኒ ጊጊሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ እራ እማዳ ቢታ ናጋሳ፤ ዳሮ ዱረያሳ፤ አሳስ ካይ ዶላና መላ ፆሳ ሻፋይ ሃን ኩምዳይሳ፤ ሄሳዳ ኦዳ ነ ጊግሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne ira immada biitta naagasa; daro dureyasa; asaas kathay dolana mela Xoossa shaafay haathan kumidaysa; hessada oothada ne giigisadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድርን ትጐበኛለህ፤ ታጠጣለህም፤ እጅግ ታበለጥጋታለህም። ለሰዎች እህልን ይለግሱ ዘንድ፣ የእግዚአብሔር ወንዞች ውሃን የተሞሉ ናቸው፤ አንተ እንዲህ እንዲሆን ወስነሃልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዝናብን በማዝነብ ምድርን ትጐበኛለህ፤ ፍሬያማ በማድረግ ታበለጽጋታለህ፤ ምንጮችህን በውሃ ትሞላለህ፤ ለምድርም ሰብልን ትሰጣለህ። ይህንንም የምታደርገው እንዲህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምድሪ ተመልከትካያ፤ ኣርወኻያውን፤ ንሃብታውን የመና ኣብዛሕኻዮ፤ ፈለግ እግዚኣብሄር ማይ ዝመልአ እዩ፤ ከምኡ ተዳልዎ ኢኻሞ፥ ምግቦም ትህቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምድሪ ትበጽሓን ዕልቕልቕ ተብላን፣ ኣዚኻ ተሀብትማ፣ ርባ ኣምላኽ ማይ መሊኡ እዩ። ንምድሪ ኸምዚ ጌርካ ምስ ኣዳሎኻያ፣ እኽሊ ተዳልወሎም። |