Psalms 65:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብጽድቂ ብዘስካሕክሕ ነገራት ክትምልሰና ኢኻ፡ ኦ ኣምላኽ ምድሓንና፤ ንሳ ድማ ምትእምማን ኵሉ ወሰናት ምድርን ናይቶም ኣብ ባሕሪ ርሑቕ ዘለዉን እያ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ሥራ ታዩ ዘንድ ኑ። ምክሩ ከሰው ልጆች ይልቅ ግሩም ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቤተ መቅደስህ ቅዱስ ነው በጽድቅም ድንቅ ነው። በምድር ዳርቻ ሁሉና በሩቅ ባሕር ውስጥ ላሉ ተስፋቸው የሆንህ፥ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ፥ ስማን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ የመረጥኸው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልኸው ምስጉን ነው፥ ከቤትህ፥ ከቅዱስ መቅደስህ፥ በረከት እንጠግባለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት ኑና አሽያ ጾሳዉ፥ ማላልስያ ነ ጽሎ ኦሱዋን ኔን ኑዉ አላሳ። ሳኣ ጋጻፐ ጋጻ ጋካናዉ፥ ሃኮ አባቱዋፐካ ሄፍንን ደእያ አሳ ኡባዉ፥ አማነትያዌ ኔና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet nuuna ashshiyaa S'oossaw, maalalissiyaa ne s'illo oosuwaan neeni nuw allaasa. Sa'aa gas'aappe gas'aa gakkanaw, haakko abbatuwaappekka hefintsan de'iyaa asaa ubbaw, ammanettiyaawe neena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet nuna ashshiza Xoossawu ne xillo ooson malalisiza miish nuus ooththa; Sa7aa gaxappe gaxa gakkanaas, haaho abbatappeka he pinththan diza asa ubbaas hidotay nena. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ኑና ኣሺዛ ጾሳዉ ኔ ጺሎ ኦሶን ማላሊሲዛ ሚሽ ኑስ ኦ፤ ሳኣ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ፥ ሃሆ ኣባታፔካ ሄ ፒንን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ሂዶታይ ኔና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ኑ አቶተዉ፥ ማላልስያ ነ ፅሎ ኦሱዋን ኑስ ዛራ። ሳኣ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ፥ ሃሆን ደእያ ኡባስ ነ ኡፋይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti nu atotethaw, malaalsiya ne xillo oosuwan nuus zaara. Sa7aa gaxape gaxaa gakanaw, haahon de7iya ubbaas ne ufaysi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር አዳኛችን ሆይ፤ በጽድቅ ድንቅ አሠራር መልስልን፤ አንተ ለምድር ዳርቻ ሁሉ፣ በርቀት ላለውም ባሕር ተስፋ ነህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጸሎታችንን ሰምተህ ድልን ታጐናጽፈናለህ፤ እኛንም ለማዳን ብዙ ድንቅ ነገሮችን ታደርጋለህ፤ ሩቅ ከሆነው ባሕር ማዶ ያሉት ሳይቀሩ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ በአንተ ይታመናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቤተ መቕደስካ ቅዱስ እዩ፤ ብፅድቅውን ዘደንቕ እዩ፤ ኣብ ኵሉ ወሰን ምድርን ኣብ ውሽጢ ርሑቕ ባሕርን፥ ንዘለዉ ዅሎም ተስፋኦም ዝኾንካ፥ ኦ ኣምላኽናን መድሓኒናን ስምዐና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ኣምላኽ ምድሓንና፣ ንዅሉ ወሰናት ምድርን ንርሑቕ ባሕርታትን መዕቈቢ ዝዀንካ፣ ስልጣን ተዐጢቕካ፣ ብሓይልኻ ነኽራን ዘጽናዕካ፣ ህማም ባሕርታት፣ ህማም ማዕበላቱ፣ ወኻዕታ ኣህዛብ እተህድእ፣ ብዜፍርህ ነገር ብጽድቂ ኽትመልሰልና ኢኻ። |