Psalms 65:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብጽድቂ ብዘስካሕክሕ ነገራት ክትምልሰና ኢኻ፡ ኦ ኣምላኽ ምድሓንና፤ ንሳ ድማ ምትእምማን ኵሉ ወሰናት ምድርን ናይቶም ኣብ ባሕሪ ርሑቕ ዘለዉን እያ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ታዩ ዘንድ ኑ። ምክሩ ከሰው ልጆች ይልቅ ግሩም ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቤተ መቅደስህ ቅዱስ ነው በጽድቅም ድንቅ ነው። በምድር ዳርቻ ሁሉና በሩቅ ባሕር ውስጥ ላሉ ተስፋቸው የሆንህ፥ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ፥ ስማን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ የመረጥኸው በአደባባዮችህም ለማደር የተቀበልኸው ምስጉን ነው፥ ከቤትህ፥ ከቅዱስ መቅደስህ፥ በረከት እንጠግባለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት ኑና አሽያ ጾሳዉ፥ ማላልስያ ነ ጽሎ ኦሱዋን ኔን ኑዉ አላሳ። ሳኣ ጋጻፐ ጋጻ ጋካናዉ፥ ሃኮ አባቱዋፐካ ሄፍንን ደእያ አሳ ኡባዉ፥ አማነትያዌ ኔና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet nuuna ashshiyaa S'oossaw, maalalissiyaa ne s'illo oosuwaan neeni nuw allaasa. Sa'aa gas'aappe gas'aa gakkanaw, haakko abbatuwaappekka hefintsan de'iyaa asaa ubbaw, ammanettiyaawe neena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet nuna ashshiza Xoossawu ne xillo ooson malalisiza miish nuus ooththa; Sa7aa gaxappe gaxa gakkanaas, haaho abbatappeka he pinththan diza asa ubbaas hidotay nena.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ኑና ኣሺዛ ጾሳዉ ኔ ጺሎ ኦሶን ማላሊሲዛ ሚሽ ኑስ ኦ፤ ሳኣ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ፥ ሃሆ ኣባታፔካ ሄ ፒንን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ሂዶታይ ኔና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ኑ አቶተዉ፥ ማላልስያ ነ ፅሎ ኦሱዋን ኑስ ዛራ። ሳኣ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ፥ ሃሆን ደእያ ኡባስ ነ ኡፋይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti nu atotethaw, malaalsiya ne xillo oosuwan nuus zaara. Sa7aa gaxape gaxaa gakanaw, haahon de7iya ubbaas ne ufaysi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር አዳኛችን ሆይ፤ በጽድቅ ድንቅ አሠራር መልስልን፤ አንተ ለምድር ዳርቻ ሁሉ፣ በርቀት ላለውም ባሕር ተስፋ ነህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጸሎታችንን ሰምተህ ድልን ታጐናጽፈናለህ፤ እኛንም ለማዳን ብዙ ድንቅ ነገሮችን ታደርጋለህ፤ ሩቅ ከሆነው ባሕር ማዶ ያሉት ሳይቀሩ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ በአንተ ይታመናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቤተ መቕደስካ ቅዱስ እዩ፤ ብፅድቅውን ዘደንቕ እዩ፤ ኣብ ኵሉ ወሰን ምድርን ኣብ ውሽጢ ርሑቕ ባሕርን፥ ንዘለዉ ዅሎም ተስፋኦም ዝኾንካ፥ ኦ ኣምላኽናን መድሓኒናን ስምዐና።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ኣምላኽ ምድሓንና፣ ንዅሉ ወሰናት ምድርን ንርሑቕ ባሕርታትን መዕቈቢ ዝዀንካ፣ ስልጣን ተዐጢቕካ፣ ብሓይልኻ ነኽራን ዘጽናዕካ፣ ህማም ባሕርታት፣ ህማም ማዕበላቱ፣ ወኻዕታ ኣህዛብ እተህድእ፣ ብዜፍርህ ነገር ብጽድቂ ኽትመልሰልና ኢኻ።