Psalms 64:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መልሓሶም ኣብ ልዕሊ ገዛእ ርእሶም ኪወድቁ እዮም፣ ዚርእይዎም ዅሎም ኪሃድሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከተ​አ​ም​ራ​ትህ የተ​ነሣ አሕ​ዛብ ይደ​ን​ግ​ጣሉ፥ በም​ድር ዳር​ቻም የሚ​ኖሩ ይፈ​ራሉ፤ በጥ​ዋት ይወ​ጣሉ፥ ማታም ይደ​ሰ​ታሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንደበታቸው ያሰናክላቸዋል፥ የሚያዩአቸውም ሁሉ ይደነግጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ከፍ ከፍ ይላል። ድንገተኛ ፍላጻም ያቈስላቸዋል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ማቁዋ ድራዉ፥ እ ኡንቱንታ ይሳና፤ ኡንቱንታ በእያ ኡባይ ሁጲያ ቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu mak'k'uwaa diraw, I unttuntta d'ayissana; unttuntta be'iyaa ubbay huup'iyaa k'aatsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi istti haasayda qaala istta bolla zaarana; isttaka bashshan gaththana; istta be7ida ubbay aamusidi hu7e qaaththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኢስቲ ሃሳይዳ ቃላ ኢስታ ቦላ ዛራና፤ ኢስታካ ባሻን ጋና፤ ኢስታ ቤኢዳ ኡባይ ኣሙሲዲ ሁኤ ቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ማቁዋ እ ኤንታ ቦላ ዛራና፤ ኤንታ በእያ ኡባይ ሁጰ ቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta maquwa I enta bolla zaarana; enta be7iya ubbay huuphe qaathana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በገዛ ምላሳቸው ያሰናክላቸዋል፤ ጥፋትንም ያመጣባቸዋል፤ የሚያዩአቸውም ሁሉ በትዝብት ራሳቸውን ይነቀንቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ንግግራቸው በራሳቸው ላይ ተመልሶ እንዲወድቁ ያደርጋቸዋል። የሚያዩአቸው ሁሉ በፍርሃት ከእነርሱ ይሸሻሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንደበቶም ድማ የሰናኽሎም፤ ኵሎም ዝርኢዎምውን ይድንግፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ይወድቁ፣ መላሕሶም ዝበሎ ናብኦም ይምለስ፣ ዚርእዮም ዘበለ ርእሱ ኺንቕንቕ እዩ።