Psalms 64:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና ብፍላጻ ኪወቕዖም እዩ። ሃንደበት ክቑሰሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ሕ​ሩን ዓሣ አን​በሪ የሚ​ያ​ው​ከው እርሱ ነው የሞ​ገ​ድ​ዋ​ንም ድምፅ የሚ​ቃ​ወ​መው ማን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከፍ ከፍ ይላል። የድንገትም ፍላጻ፤ ያቈስላቸዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓመፃን ፈለጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፥ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳይ ኡንቱንታ ባረ ዎንዳፍያን ዱካና፤ ኡንቱንቱ አኬከናን ማዱጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossay unttuntta bare wonddaafiyaan dukkana; unttunttu akeekenan madus's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossay istta ba yiishshan dukkana; istti akeekontta madunththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሳይ ኢስታ ባ ዪሻን ዱካና፤ ኢስቲ ኣኬኮንታ ማዱንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፆሳይ ኤንታ ባ ዶንግያን ዱካና፤ ኤንቲ አኬኮና ማዱንፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xoossay enta ba dongiyan dukana; enti akeekona madunxana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን በፍላጻው ይነድፋቸዋል፤ እነርሱም ድንገት ይቈስላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ግን ፍላጻዎችን ወደ እነርሱ ይወረውራል፤ እነርሱም በድንገት ይቈስላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ልዕል ልዕል ይብል፤ ድንገትውን ብፍላፃ ይቘስሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ይወግኦም፣ ድንገት ብፍላጻ ይቘስሉ።