Psalms 64:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በደላት ይምርምሩ፤ ብትግሃት ይሓቱ፥ ውሽጣዊ ሓሳብ ነፍሲ ወከፎም ከምኡ’ውን ልቢ ዓሚቝ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኀ​ይ​ልህ ተራ​ሮ​ችን አጸ​ና​ሃ​ቸው፥ እነ​ር​ሱም በኀ​ይል ታጥ​ቀ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓመፃን ፈልጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፥ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፥ ማንስ ያየናል? ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኢታባ ማቀቲደ፥ “ኑን ሎኦ ማቁዋ ማቀቴዶ” ያጊኖ። ሄዌነ፥ አሳዉ ዎዛናይነ ካሀይ ጪማ ግድያዋ በሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu iitabaa mak'ettiidde, «Nuuni lo"o mak'k'uwaa mak'etteeddo» yaagiino. Hewenne, asaw wozanaynne kahay c'iimma gidiyaawaa bessee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti gene maqettishe, «Nuni lo7o maqqo maqettidos» geettes; hessika asa wozinaynne kahay iitan kumidayssa bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጌኔ ማቄቲሼ፥ «ኑኒ ሎኦ ማቆ ማቄቲዶስ» ጌቴስ፤ ሄሲካ ኣሳ ዎዚናይኔ ካሃይ ኢታን ኩሚዳይሳ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኢታባ ማቀትሸ፥ “ኑኒ ሎኦ ማቆ ማቀትዳ” ያጎሶና፤ ሄስ አሳ ዎዛና ቆፍ ጪሞ ግደይሳ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti iitabaa maqetishe, “Nuuni lo77o maqo maqetida” yaagosona; Hessi asa wozana qofi ciimmo gideysa bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግፍን ያውጠነጥናሉ፤ ደግሞም፣ “የረቀቀች ሤራ አዘጋጅተናል” ይላሉ፤ አቤት! የሰው ልቡ፣ አእምሮውም እንዴት ጥልቅ ነው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ክፉ ዕቅድ ዐቀዱ፤ “በሐሳባቸውም የተቀናጀ ወንጀል እንሠራለን” ይላሉ፤ ይህም የሰው ልብና የሰው አእምሮ በተንኰል የተሞላ መሆኑን ያሳያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዓመፃ ደለዩ፤ እናፈተኑውን ሃለቑ፤ ናይ ሰብ ሓሳቡን ልቡን ዓሚቝ እዩ!
Amharic Tigrinya 2011 እከይ ሐሰቡ፣ ኣዝዮም መርመሩ፣ ነቲ እተመርመረ ምኽሪ ኸኣ ፈጸሙ። ውሽጢ ነፍሲ ወከፍን ልቡን ዓሚቝ እዩ።