Psalms 64:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በደላት ይምርምሩ፤ ብትግሃት ይሓቱ፥ ውሽጣዊ ሓሳብ ነፍሲ ወከፎም ከምኡ’ውን ልቢ ዓሚቝ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኀይልህ ተራሮችን አጸናሃቸው፥ እነርሱም በኀይል ታጥቀዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓመፃን ፈልጓት፥ ሲፈትኑም አለቁ፤ የሰው የውስጥ አሳቡና ልቡ የጠለቀ ነው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፥ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፥ ማንስ ያየናል? ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኢታባ ማቀቲደ፥ “ኑን ሎኦ ማቁዋ ማቀቴዶ” ያጊኖ። ሄዌነ፥ አሳዉ ዎዛናይነ ካሀይ ጪማ ግድያዋ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu iitabaa mak'ettiidde, «Nuuni lo"o mak'k'uwaa mak'etteeddo» yaagiino. Hewenne, asaw wozanaynne kahay c'iimma gidiyaawaa bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti gene maqettishe, «Nuni lo7o maqqo maqettidos» geettes; hessika asa wozinaynne kahay iitan kumidayssa bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጌኔ ማቄቲሼ፥ «ኑኒ ሎኦ ማቆ ማቄቲዶስ» ጌቴስ፤ ሄሲካ ኣሳ ዎዚናይኔ ካሃይ ኢታን ኩሚዳይሳ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኢታባ ማቀትሸ፥ “ኑኒ ሎኦ ማቆ ማቀትዳ” ያጎሶና፤ ሄስ አሳ ዎዛና ቆፍ ጪሞ ግደይሳ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iitabaa maqetishe, “Nuuni lo77o maqo maqetida” yaagosona; Hessi asa wozana qofi ciimmo gideysa bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግፍን ያውጠነጥናሉ፤ ደግሞም፣ “የረቀቀች ሤራ አዘጋጅተናል” ይላሉ፤ አቤት! የሰው ልቡ፣ አእምሮውም እንዴት ጥልቅ ነው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ክፉ ዕቅድ ዐቀዱ፤ “በሐሳባቸውም የተቀናጀ ወንጀል እንሠራለን” ይላሉ፤ ይህም የሰው ልብና የሰው አእምሮ በተንኰል የተሞላ መሆኑን ያሳያል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዓመፃ ደለዩ፤ እናፈተኑውን ሃለቑ፤ ናይ ሰብ ሓሳቡን ልቡን ዓሚቝ እዩ! |
| Amharic Tigrinya 2011 | እከይ ሐሰቡ፣ ኣዝዮም መርመሩ፣ ነቲ እተመርመረ ምኽሪ ኸኣ ፈጸሙ። ውሽጢ ነፍሲ ወከፍን ልቡን ዓሚቝ እዩ። |