Psalms 64:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሕማቕ ዕላማ ንርእሶም የተባብዑ፤ ይብሉ፥ መን ክሪኦም እዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቤተ መቅደስህ ቅዱስ ነው በጽድቅም ድንቅ ነው። በምድር ዳርቻ ሁሉና በሩቅ ባሕር ውስጥ ላሉ ተስፋቸው የሆንህ፥ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ ስማን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፥ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ማቆ እቱ እቱዋ ምንኖ፤ ባረንቱ ጲርያ ቆስያሳ ዞረቲኖ። ኡንቱንቱ፥ “ኑና ኦን በአኔ?” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu iita mak'k'oo ittuu ittuwaa mintsetsiino; barenttu p'iriyaa k'osiyaasaa zorettiino. Unttunttu, «nuuna ooni be'anee?» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti iita ooththanaas issoy issaara maqetteettes; geemara woximade woththanaas zoretteettes; istti, «Nuna ooni be7anee?» geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኢታ ኦናስ ኢሶይ ኢሳራ ማቄቴቴስ፤ ጌማራ ዎጺማዴ ዎናስ ዞሬቴቴስ፤ ኢስቲ፥ «ኑና ኦኒ ቤኣኔ?» ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ኢታ ማቁዋስ እሶይ እሱዋ ምንሶና። ባንታ ፅህያ ዎና በሳ ኮዮሶና፤ ኤንቲ፥ “ኑና ኦን በአኔ?” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta iita maquwas issoy issuwa minthethoosona. Banta xihiya wothana bessa koyoosona; enti, “Nuna ooni be7anee?” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉ ተግባር ለማከናወን እርስ በርስ ይመካከራሉ፤ በስውር ወጥመድ ለመዘርጋት ይነጋገራሉ፤ “ማንስ ሊያየን ይችላል?” ይባባላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ ሤራ ለማቀነባበር እርስ በርሳቸው ይመካከራሉ፤ ወጥመዳቸውንም የት እንደሚዘረጉ ያቅዳሉ፤ ይህን ሁሉ ሲያደርጉ “ማንም ሊያየን አይችልም” ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣኣቶም ንባዕላቶም ክፉእ ነገር ኣፅንዑ፤ ሕቡእ መፃወድያ ኸፃውዱ ተማኸሩ፤ “መንከ ይሪአና” ድማ ይብሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ እኩይ ሃቐና ይጸንዑ፣ መፈንጠራ ኼጻዉዱስ ይመኽሩ፣ መን ከይርእየና፣ ይብሉ አለዉ። |