Psalms 64:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሕማቕ ዕላማ ንርእሶም የተባብዑ፤ ይብሉ፥ መን ክሪኦም እዩ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ቤተ መቅ​ደ​ስህ ቅዱስ ነው በጽ​ድ​ቅም ድንቅ ነው። በም​ድር ዳርቻ ሁሉና በሩቅ ባሕር ውስጥ ላሉ ተስ​ፋ​ቸው የሆ​ንህ፥ አም​ላ​ካ​ች​ንና መድ​ኃ​ኒ​ታ​ችን ሆይ ስማን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእነርሱ ለራሳቸው ክፉ ነገርን አጸኑ፤ ወጥመድን ይሰውሩ ዘንድ ተማከሩ፤ ማንስ ያየናል? ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጹሕንም በስውር ለመንደፍ ቀስትን ገተሩ፥ ድንገት ይነድፉታል አይፈሩምም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ ኢታ ማቆ እቱ እቱዋ ምንኖ፤ ባረንቱ ጲርያ ቆስያሳ ዞረቲኖ። ኡንቱንቱ፥ “ኑና ኦን በአኔ?” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu iita mak'k'oo ittuu ittuwaa mintsetsiino; barenttu p'iriyaa k'osiyaasaa zorettiino. Unttunttu, «nuuna ooni be'anee?» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti iita ooththanaas issoy issaara maqetteettes; geemara woximade woththanaas zoretteettes; istti, «Nuna ooni be7anee?» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኢታ ኦናስ ኢሶይ ኢሳራ ማቄቴቴስ፤ ጌማራ ዎጺማዴ ዎናስ ዞሬቴቴስ፤ ኢስቲ፥ «ኑና ኦኒ ቤኣኔ?» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ኢታ ማቁዋስ እሶይ እሱዋ ምንሶና። ባንታ ፅህያ ዎና በሳ ኮዮሶና፤ ኤንቲ፥ “ኑና ኦን በአኔ?” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta iita maquwas issoy issuwa minthethoosona. Banta xihiya wothana bessa koyoosona; enti, “Nuna ooni be7anee?” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉ ተግባር ለማከናወን እርስ በርስ ይመካከራሉ፤ በስውር ወጥመድ ለመዘርጋት ይነጋገራሉ፤ “ማንስ ሊያየን ይችላል?” ይባባላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ክፉ ሤራ ለማቀነባበር እርስ በርሳቸው ይመካከራሉ፤ ወጥመዳቸውንም የት እንደሚዘረጉ ያቅዳሉ፤ ይህን ሁሉ ሲያደርጉ “ማንም ሊያየን አይችልም” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣኣቶም ንባዕላቶም ክፉእ ነገር ኣፅንዑ፤ ሕቡእ መፃወድያ ኸፃውዱ ተማኸሩ፤ “መንከ ይሪአና” ድማ ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ እኩይ ሃቐና ይጸንዑ፣ መፈንጠራ ኼጻዉዱስ ይመኽሩ፣ መን ከይርእየና፣ ይብሉ አለዉ።