Psalms 62:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ፡ ትሑት ደረጃ ዘለዎም ሰባት ከንቱ እዮም፡ ልዑል ደረጃ ዘለዎም ሰባት ድማ ሓሶት እዮም፡ ኣብ ሚዛን ኪቕመጡ፡ ካብ ከንቱነት ይቐልሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ ግን ነፍሴን ለከንቱ ፈለጓት፤ ወደ ምድር ጥልቅ ይግቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የሰው ልጆች ከንቱ ናቸው፥ የሰው ልጆችም ሐሰተኞች ናቸው፤ በሚዛንም ይበድላሉ፥ እነርሱስ በፍጹም ከንቱ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቦች ሆይ፥ ሁልጊዜ በእርሱ ታመኑ፥ ልባችሁንም በፊቱ አፍስሱ፥ እግዚአብሔር መጠጊያችን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኡባይ እት ገደ ሸምፕያ ጫርኩዋ ማላ፤ ቂና ዝቂና፥ አሳይ መላ። ሚዛንያን ዎናካ ኡንቱንቱ አይነ ዴጽክኖ፤ ኡንቱንቱ እት ገደ ሸምፕያ ጫርኩዋፐካ ካዉሺኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ubbay itti gede shemppiyaa c'arkkuwaa mala; d'ok'k'ina zik'k'ina, Asay mela. Miizaaniyaan wotsinakka unttunttu ayinne dees'ikkino; unttunttu itti gede shemppiyaa c'arkkuwaappekka kawushiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bonchchosoppe yeleteththi maaddenna; kadhettidasoppe yeleteththika ubbay hada. Istti meezaane denththontta carko mala; istti issi bolla carko mala kawushsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦንቾሶፔ ዬሌቴ ማዴና፤ ካቲዳሶፔ ዬሌቴካ ኡባይ ሃዳ። ኢስቲ ሜዛኔ ዴንንታ ጫርኮ ማላ፤ ኢስቲ ኢሲ ቦላ ጫርኮ ማላ ካዉሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ፥ እስ ቶሆ ሸምፕያ ጫርኮ መላ፤ ጎባ አስ ኡባይ ማዶና ሀዳ። ምዛነን ዎን ኤንቲ ጫርኮ መላ፤ ኤንቲ እስ ቶሆ ሸምፕያ ጫርኮፈ ካዉዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi, issi toho shempiya carko mela; gooba asi ubbay maaddonna hada. Mizaanen wothin enti carko mela; enti issi toho shempiya carkofe kawuyoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተናቀ ወገን መወለድ ከንቱ፣ ከከበረውም መወለድ ሐሰት ነው። በሚዛን ላይ ከፍ ብለው ቢታዩም፣ ሁሉም በአንድነት ከነፋስ የቀለሉ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተራ ሰዎች እንደ አየር ናቸው፤ በከፍተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎች ተጨባጭነት እንደሌለው ምኞት ናቸው፤ ሁለቱ በሚዛን ላይ ቢቀመጡ ከነፋስ ሽውታ ይቀላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ደቂ ሰብ ከንቱ እዮም፤ ደቂ ሰብውን ሓሰውቲ እዮም፤ ኣብ ሚዛን ይዕምፁ፤ ንሳቶም ፈፂሞም ከንቱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ውሉድ ኣዳም ምናምን ጥራይ እዮም፣ ውሉድ ሰብውን ሓሶት ጥራይ እዮም፣ ኣብ ሚዛን ልዕል ይብሉ፣ ኵሎም ብሓባር ካብ ምናምን ይፈዅሱ። |