Psalms 62:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሰይ ንኣምላኽ ጥራይ ተጸበ። ትጽቢተይ ካብኡ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነፍሴ በቅቤና በስብ እንደሚጠግቡ ትጠግባለች፥ ደስተኞች ከንፈሮቼም ስምህን ያመሰግናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን፥ ነፍሴ ሆይ፥ አንቺ ለእግዚአብሔር ተገዢ፥ ተስፋዬ ከእርሱ ዘንድ ናትና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከከፍታ ያናውጡት ዘንድ መከሩ፥ ሐሰትንም ይወድዳሉ፥ በአፋቸው ይባርካሉ፥ በልባቸውም ይረግማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ሸምፓታ ጾሳ ጻላላን ሸምፑዋ ደማዱ፤ ታን ህዶታን ናግያዌ አፐ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta shemppatta S'oossaa s'alalan shemppuwaa demmaaddu; taani hidootan naagiyaawe aappe yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta shemppoyee! Woppu gaada Xoossa xalla naaga; taas hidotay izappe yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ሼምፖዬ! ዎፑ ጋዳ ጾሳ ጻላ ናጋ፤ ታስ ሂዶታይ ኢዛፔ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ሸምፐተ! ፆሳ ፃላላ ስእ ጋዳ ናጋ፤ ታ ኡፋይሳይ እያፐ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta shempete! Xoossaa xalaala si77i gada naaga; ta ufaysay iyape yees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነፍሴ ሆይ፤ ዐርፈሽ እግዚአብሔርን ብቻ ጠብቂ፤ ተስፋዬ ከእርሱ ዘንድ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን ብቻ ጸጥ ብዬ እጠብቃለሁ፤ ተስፋዬም የሚመጣው ከእርሱ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ኦ ነፍሰይ፥ ንስኺ ንእግዚኣብሄር ተገዝኢ፤ ተስፋይ ካብኡ እያሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ትጽቢተይ ካብኡ እዩ እሞ፣ ነፍሰየ፣ ብኣምላኽ ጥራይ ሀዲእኪ ተጸብዪ። |