Psalms 62:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ንመራሒ ሙዚቃ፡ ንየዱቱን፡ ዳዊት።) ብሓቂ ነፍሰይ ንኣምላኽ ትጽበ፡ ምድሓነይ ካብኡ ይመጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላኬ፥ አምላኬ፥ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ፤ ነፍሴ አንተን ተጠማች፥ እንጨትና ውኃ በሌለበት ምድረ በዳ ሥጋዬን ለአንተ እንዴት ልዘርጋልህ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነፍሴ ለእግዚአብሔር የምትገዛ አይደለችምን? መድኃኒቴ ከእርሱ ዘንድ ናትና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመዘምራን አለቃ፥ ስለ ኤዶታም፥ የዳዊት መዝሙር |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ጻላላን ታን ሸምፑዋ ደማድ፤ ታ አቶተይ አፐ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa s'alalan taani shemppuwaa demmaad; ta atotetsay aappe yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta shemppoya Xoossan xalla shemppo demmawus; taas atoteththi izappe yees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ሼምፖያ ጾሳን ጻላ ሼምፖ ዴማዉስ፤ ታስ ኣቶቴ ኢዛፔ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ፃላላን ታ ሸምፖ ደማስ፤ ታ አቶተይ እያፐ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa xalaalan ta shempo demmas; ta atotethay iyape yees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነፍሴ ዕረፍት የምታገኘው በእግዚአብሔር ብቻ ነው፤ ድነቴም የሚመጣልኝ ከእርሱ ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያድነኝ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ፥ እግዚአብሔርን በትዕግሥት እጠባበቃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሰይ ንእግዚኣብሄር እትግዛእዶ ኣይኮነትን? ምድሓነይ ካብኡ እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሰይ ኣብ ኣምላኽ ጥራይ ሀዲኣ ትጽበ፣ ምድሓነይ ካብኡ ይመጽእ አሎ። |