Psalms 61:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ መዓልቲ መዓልቲ መብጽዓይ ምእንቲ ኺፍጽም፡ ንስምካ ንዘለኣለም ንምኽባር ዳዊት ክዝምር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሕዛብ ማኅበር ሁላችሁ፥ በእርሱ ታመኑ፥ ልባችሁንም በፊቱ አፍስሱ፥ እግዚአብሔር ረዳታችን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁ ለስምህ ለዘላለም እዘምራለሁ ስእለቴን ሁልጊዜ እፈጽም ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእግዚአብሔር ፊት ለዘለዓለም ይኖራል፥ ይጠብቁት ዘንድ ቸርነትንና እውነትን አዘጋጅለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትያዋ ግዶፐ፥ ታን ታ ቃንገ ጋላሳን ጋላሳን ጋደ፥ ነ ሱን ኡባ ገደ ሳባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiyaawaa gidooppe, taani ta k'anggetsaa gallassan gallassan gatsaadde, ne suntsaa ubbaa gede sabbana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiko tani ta adina gallas gallas gaththana; ne sunththaaka ubbato yeththan sabbana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲኮ ታኒ ታ ኣዲና ጋላስ ጋላስ ጋና፤ ኔ ሱንካ ኡባቶ ዬን ሳባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ ታ ቃንገ ጋላስ ጋላስ ጋና፤ ነ ሱን ኡባ ዎደ ሳባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho ta qangetha gallas gallas gathana; ne sunthaa ubba wode sabbana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ለስምህ ዘወትር ውዳሴ አቀርባለሁ፤ ስእለቴንም በየጊዜው እፈጽማለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአንተ የተሳልኩትን በየቀኑ በማቅረብ ዘወትር የምስጋና መዝሙር እዘምርልሃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡ ንስምካ ንዘለኣለም ክዝምር እየ፤ እዙይውን መብፅዓይ ምእንቲ ኽፍፅም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስምካ ንሓዋሩ ኽዝምረሉ፣ ከምዚ ገይረ ነንመዓልቲ መብጽዓይ ክፈዲ እየ። |