Psalms 59:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሸት ይምለሱ፡ ከም ከልቢ ድምጺ የስምዑ፡ ኣብታ ኸተማ ድማ ይዘውሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ቅ​ደሱ ተና​ገረ፤ ደስ ይለ​ኛል፥ ምር​ኮ​ንም እካ​ፈ​ላ​ለሁ፥ የሸ​ለቆ ቦታ​ዎ​ችን እሰ​ፍ​ራ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማታ ይመለሱ እንደ ውሾችም ይራቡ፥ በከተማም ይዙሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም አቤቱ፥ የኃያላን አምላክ፥ የእስራኤል አምላክ፥ አሕዛብን ሁሉ ትጐበኛቸው ዘንድ ተነሥ፥ ክፉ ከዳተኞችን ሁሉ አትማራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኦማርሳን ስሚኖ፤ ካናቱዋዳን ቦጪደ፥ ካታማ ግዶን ዩዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu omarssan simmiino; kanatuwaadan boc'c'iidde, katamaa giddon yuuyyiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti kana mala hoskkattishe katama giddon yuuyi pe7idi omars simmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ካና ማላ ሆስካቲሼ ካታማ ጊዶን ዩዪ ፔኢዲ ኦማርስ ሲማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካታማ ግዶን ዩይሸ ፔእድ፥ ካና ላውሸ ስሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti katamaa giddon yuuyishe pee7idi, kanatho laawishe simmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ውሻ እያላዘኑ፣ በምሽት ተመልሰው ይመጣሉ፤ በከተማዪቱም ዙሪያ ይራወጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ በከተማይቱ ውስጥ እንደ ውሻ እያላዘኑ ሲልከሰከሱ ውለው ወደ ማታ ይመለሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምሸት ይመለሱ፤ ከም ኣኽላባት ድማ ይጥመዩ፤ ኣብ ከተማ ኸዓ ይዙሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምሸት እናተመልሱ ኸም ኣኽላባት ይነብሑ፣ ኣብ ከተማውን ይዞሩ።