Psalms 58:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ መሳጢ ዘይሰምዑ፡ ክንድዚ ብልቦና ስሒቦም ዘይፈልጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም አቤቱ፥ የኀ​ያ​ላን አም​ላክ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ፥ አሕ​ዛ​ብን ሁሉ ጐብ​ኛ​ቸው፥ ይቅ​ርም በላ​ቸው፤ ዐመፅ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ሁሉ ግን አት​ማ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አዋቂ ሲደግምባት የአስማተኛውን ቃል እንደማትሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእባብ መርዝ ዓይነት መርዝ አላቸው፥ ጆሮውን እንደደፈነ እባብ ናቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብትያዌ አይ ኬሻ ሂላንቻ ግዶፐካ፥ ሀሱ አ ሳሱከ ስሰና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bitiyaawe ay keeshsha hiilanchcha gidooppekka, hasuu Aa saasuketsaa sisenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Muurennizayssi ay mala cincca gidikkoka goppe shooshshi iza cenggurssaa siyenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሬኒዛይሲ ኣይ ማላ ጪንጫ ጊዲኮካ ጎፔ ሾሺ ኢዛ ጬንጉርሳ ሲዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብተይስ አይ ጭንጫ ግድኮካ፥ ጎፐይ እያ ፄስ ስኤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biteysi ay cinca gidikoka, Gopey iya xeessi si7enna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጆሮዋንም የደፈነችው የመተተኛውን ወይም የጠቢቡን ደጋሚ ቃል ላለመስማት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እፉኝት ጆሮውን የሚደፍነው የእባብ አፍዛዦችን ድምፅ፥ ወይም የአስማተኞችን ድግምት ላለመስማት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፈላጥ እንትደግመላ፥ ቃል ኣስማተኛ ኸም ዘይትሰምዕ ኣራዊት ምድሪ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕንዚ ተመን ዚመስል ሕንዚ አለዎም፣ ከምቲ ድምጺ ኣስማተኛታት፣ ናይቲ ፈላጥ ጠንቋሊ እኳ ኸይሰምዕ ኢሉ ኣእዛኑ ዚዐብስ ጸማም ተመን እዮም።