Psalms 57:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ልዑል ኣምላኽ ክጽውዕ እየ። ናብቲ ኩሉ ዝገብረለይ ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በልባችሁ በምድር ላይ ኀጢአትን ትሠራላችሁና፥ እጆቻችሁም ሽንገላን ይታታሉና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማረኝ፥ አቤቱ፥ ማረኝ፥ ነፍሴ አንተን ታምናለችና፥ ጉዳት እስኪያልፍ ድረስ በክንፎችህ ጥላ እታመናለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡባፐ ቂያ ጾሳዉ፥ ታዉ ኡባባ ኦያ ጾሳዉ ዋሳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Ubbaappe D'ok'k'iyaa S'oossaw, taw ubbabaa ootsiyaa S'oossaw waassay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ba halchcho mala taas poliza Ubbaafe Dhoqqa Xoossako waassays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ሃልቾ ማላ ታስ ፖሊዛ ኡባፌ ቃ ጾሳኮ ዋሳይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡባፈ ቃ ፆሳኮ፥ ባ ቆፋ ኦያ ፆሳኮ ዋሳይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Ubbaafe dhoqa Xoossako, ba qofaatho oothiya Xoossako waassayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእኔ ያሰበውን ወደሚፈጽምልኝ አምላክ፣ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያስፈልገኝን ሁሉ ወደሚሰጠኝ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጣራለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ዝረድአኒ እግዚኣብሄር፥ ናብ ልዑል እግዚኣብሄር አእዊ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ልዑል ኣምላኽ፣ ናብቲ ዚፍጽመለይ ኣምላኽ ኤእዊ አሎኹ። |