Psalms 53:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ኣዕጽምቲ እቲ ኣንጻርኩም ዝሰፈረ ስለ ዝበተነ፡ ኣብኡ ፍርሒ ኣብ ዘይነበረሉ ቦታ ብርቱዕ ፍርሒ ነበሩ። ኣምላኽ ስለ ዝነዓቖም፡ ኣሕፊርካዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፋ​ትን ወደ ጠላ​ቶች ይመ​ል​ሳ​ታል፤ በእ​ው​ነ​ት​ህም አጥ​ፋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የግብዞችን አጥንቶች በትኖአልና። በዚያ የሚያስፈራ ሳይኖር እጅግ ፈሩ፤ እግዚአብሔር ንቆአቸዋልና አሳፈርሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንጀራ እንደሚበላ ሕዝቤን የሚበሉ ግፍ አድራጊዎች ሁሉ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካሰ ዳጋም ኤረናዋ ኬሻ ዳጋማና። አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ባረ አሳ ሞርክያዋንቱ መቀ ላላና። ጾሳይ ኡንቱንታ ካዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kase dagammi erennawaa keeshshaa dagamana. Ayaw gooppe, S'oossay bare asaa morkkiyaawanttu mek'etsaa laalana. S'oossay unttuntta kad'eedda diraw, unttunttu yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi ba asaa morkkizayta meqeththaa laallana; istti kase dagammi erontta dagama dagammana. Xoossi istta kadhida gishshas istti yeellatana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ባ ኣሳ ሞርኪዛይታ ሜቄ ላላና፤ ኢስቲ ካሴ ዳጋሚ ኤሮንታ ዳጋማ ዳጋማና። ጾሲ ኢስታ ካዳ ጊሻስ ኢስቲ ዬላታና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዳጋም ኤሮና ዳጋማ ዳጋማና፤ ፆሳይ ባ አሳ ሞርከታ መቀ ላላና፤ ፆሳይ ኤንታ ካዳ ግሾ ኤንቲ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti dagammi eronna dagama dagammana; Xoossay ba asaa morketa meqethaa laallana; Xoossay enta kadhida gisho enti yeellatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚያስፈራ ነገር በሌለበት፣ በዚያ፣ በፍርሀት ተዋጡ፤ እግዚአብሔር የዘመቱብህን ሰዎች ዐጥንት በተነ፤ እርሱ እግዚአብሔር ስለ ናቃቸው፣ አንተ አሳፈርሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የሕዝቡን ጠላቶች ስለ ሰባበራቸው ከምንጊዜውም ይልቅ በፍርሃት ተጨነቁ፤ እግዚአብሔርም ስለ ጠላቸው ፈጽሞ ያፍራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ነዕፅምቲ እቶም ግብዛት በቲኑ እዩሞ፥ ኣብኡ ዘፍርሕ እንተይሃለወ የመና ፈርሑ፤ እግዚኣብሄር ንዒቑዎም እዩ እሞ፥ ኣሕፈርካዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ነዕጽምቲ እቶም ዝኸበቡኻ ፋሕ ኣቢልዎ እዩ እሞ፣ ኣብታ መሰምበዲ ዘይነበራ ኣዝዮም ሰምበዱ፣ ኣምላኽ ደርብይዎም እዩ እሞ፣ ንስኻ ኣሕፈርካዮም።