Psalms 52:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጻድቃን ከኣ ኪርእይዎን ኪፈርሁን ክስሕቑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መድኀኒትን ከጽዮን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል እስራኤልም ሐሤትን ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቃን አይተው ይፈራሉ፤ በእርሱም ይሥቃሉ እንዲህም ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚያጠፋ ቃልን ሁሉ፥ የሽንገላ ምላስን ወደድህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎቱ ሀዋ በኢደ ያያና። ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጊደ፥ ነ ቦላ ሚጫና፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotuu hawaa be'iide yayana. Unttunttu hawaadan yaagiide, ne bolla miic'c'ana; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloti hayssa be7idi yayyana; istti iza bolla hizgi miiccana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቲ ሃይሳ ቤኢዲ ያያና፤ ኢስቲ ኢዛ ቦላ ሂዝጊ ሚጫና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎት ሄሳ በእድ ያያና፤ ኤንቲ ሀይሳዳ ያግድ፥ ነ ቦላ ሚጫና፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xilloti hessa be7idi yayyana; enti haysada yaagidi, ne bolla miicana; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጻድቃን ይህን አይተው ይፈራሉ፤ እንዲህ እያሉም ይሥቁበታል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ሰዎችም ይህን አይተው ይፈራሉ፤ እንዲህ እያሉ ይሳለቃሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፃድቃን ነዙይ ሪኦም ክፈርሑ እዮም፤ ብእኡ እናሰሓቑውን ከምዙይ ይብሉ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጻድቃን ከኣ ነዚ ርእዮም ይፈርሁ እሞ፣ እንሆ፣ እቲ ብብዝሒ ሃብቱ ተወኪሉስ፣ ብኽፍኣቱ ዝበርትዔ እምበር፣ ንኣምላኽሲ ሓይሉ ዘይገበሮ ሰብኣይ እዚ እዩ፣ እናበሉ ኺስሕቅዎ እዮም። |