Psalms 50:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በኀጢአት ተፀነስሁ፥ እናቴም በዐመፃ ወለደችኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱ ጋር ለመሥዋዕት ኪዳን የቆሙትን ቅዱሳኑን ሰብስቡለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከእኔ ጋር በመሥዋዕት ኪዳን ያቆሙትን ቅዱሳኑን ሰብስቡልኝ” ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ያርሹዋ ያርሽያዋን፥ ታናና ጫቀቴዳ ጾሳ አሳቱዋ፥ ታኮ ሺሽተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Yarshshuwaa yarshshiyaawaan, taananna c'aak'k'eteedda S'oossaa asatuwaa, taakko shiishshite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tanara yarshon caaqettida geeshshata taakko shiishshite» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታናራ ያርሾን ጫቄቲዳ ጌሻታ ታኮ ሺሺቴ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ያርሾን ታራ ጫቅዳ፥ ታ ጌሻታ ታኮ ሺሽተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yarshon taara caaqida, ta geeshshata taako shiishite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በመሥዋዕት ከእኔ ጋር ኪዳን የገቡትን፣ ቅዱሳኔን ወደ እኔ ሰብስቧቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በመሥዋዕት ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን የገቡትን ታማኞች አገልጋዮቼን ሰብስቡልኝ” ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ንመስዋእቲ ኺዳን ምሳይ ዝቖሙ ቕዱሳነይ ኣክቡለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ንህዝቡ ምእንቲ ኺፈርድሲ፣ ነቶም ብመስዋእቲ ገይሮም ምሳይ ኪዳን ዝአተዉ ቅዱሳነይ አክቡለይ፣ ኢሉ ንሰማያት ኣብ ላዕልን ንምድርን ይጽውዕ አሎ። |