Psalms 50:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተን ብቻ በደልሁ፥ በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህ ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ታሸንፍ ዘንድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በላይ ያለውን ሰማይን ምድርንም በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በላይ ያለውን ሰማይን ምድርንም እንዲሁ በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ባረ አሳ ፕርዲደ፥ ሳሎቱዋነ ሳኣ ጼሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay bare asaa pirddiidde, salotuwaanne sa'aa s'eesee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi ba asaa pirdanaas salonne sa7a xeygees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ባ ኣሳ ፒርዳናስ ሳሎኔ ሳኣ ጼይጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ባ አሳ ፕርድያ ዎደ፥ ሳሎታነ ሳኣ ፄጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ba asaa pirdiya wode, salotanne sa7aa xeegees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕዝቡ ይፈርድ ዘንድ፣ በላይ ያለውን ሰማይንና ምድርን እንዲህ ብሎ ይጠራል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕዝቡ ላይ ሲፈርድ ሰማይንና ምድርን ለምስክርነት ይጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣብ ላዕሊ ዘሎ ሰማይን፥ ምድሪ እውን ብህዝቡ ንምፍራድ ክፅውዕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ንህዝቡ ምእንቲ ኺፈርድሲ፣ ነቶም ብመስዋእቲ ገይሮም ምሳይ ኪዳን ዝአተዉ ቅዱሳነይ አክቡለይ፣ ኢሉ ንሰማያት ኣብ ላዕልን ንምድርን ይጽውዕ አሎ። |