Psalms 50:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መሥ​ዋ​ዕ​ትን ብት​ወ​ድ​ድስ በሰ​ጠ​ሁህ ነበር፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት አት​ወ​ድ​ድም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር አለው። ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትወስዳለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፉውን ግን እግዚአብሔር አለው፦ ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትይዛለህ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳይ ኢታ አሳ ሀዋዳን ያጌ፤ ታ ህግያ ኔን ዛራ ዛራደ አያዉ ኦዳይ? ዎይ ታ ጫቁዋ ነ ዶናን አያዉ ሃሳያይ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossay iita asaa hawaadan yaagee; Ta higgiyaa neeni zaara zaaraadde ayaw oday? Woy ta c'aak'uwaa ne doonaan ayaw haasayay?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossi nagaranchchas, «Ta woga neni zaara zaarada biddanaas woykko ta caaqo qaala ne yootanaas nees ay maatay dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሲ ናጋራንቻስ፥ «ታ ዎጋ ኔኒ ዛራ ዛራዳ ቢዳናስ ዎይኮ ታ ጫቆ ቃላ ኔ ዮታናስ ኔስ ኣይ ማታይ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፆሳይ ኢታ አሳ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ታ ህግያ ነ ናባባናዉ ነዉ አይ ማት ደኢ? ዎይኮ ታ ጫቁዋ ነ ዶናን ቆንጭሳናዉ ነዉ አይ ማት ደኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xoossay iita asaa haysada yaagees; “Ta higgiya ne nabbabanaw new ay maati de7ii? Woyko ta caaquwa ne doonan qoncisanaw new ay maati de7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉውን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፤ “ሕጌን ለማነብነብ፣ ኪዳኔንም በአፍህ ለመናገር ምን መብት አለህ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፤ “ሕጌን ለማንበብ፥ ቃል ኪዳኔን በአንደበትህ ለመግለጽ ምን መብት አለህ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሓጥእ ግና ኣምላኽ ከምዙይ ይብሎ፥ ስለ ምንታይ ንስኻ ሕገይ ትናገር? ኪዳነይከ ብኣፍካ ንምንታይ ትዛረብ?
Amharic Tigrinya 2011 ንረሲእ ግና ኣምላኽ ይብሎ፣ ኣታ ተግሳጸይ እትጸልእ፣ ቃላተይውን ንድሕሬኻ እትድርብስ፣ ከመይ ጌርካ ኢኻ ስርዓታተይ እትነግር፣ ንኺዳነይውን ብኣፍካ እተውስኦ፣