Psalms 50:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መሥዋዕትን ብትወድድስ በሰጠሁህ ነበር፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አትወድድም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር አለው። ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትወስዳለህ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉውን ግን እግዚአብሔር አለው፦ ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትይዛለህ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ ኢታ አሳ ሀዋዳን ያጌ፤ ታ ህግያ ኔን ዛራ ዛራደ አያዉ ኦዳይ? ዎይ ታ ጫቁዋ ነ ዶናን አያዉ ሃሳያይ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay iita asaa hawaadan yaagee; Ta higgiyaa neeni zaara zaaraadde ayaw oday? Woy ta c'aak'uwaa ne doonaan ayaw haasayay? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Xoossi nagaranchchas, «Ta woga neni zaara zaarada biddanaas woykko ta caaqo qaala ne yootanaas nees ay maatay dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጾሲ ናጋራንቻስ፥ «ታ ዎጋ ኔኒ ዛራ ዛራዳ ቢዳናስ ዎይኮ ታ ጫቆ ቃላ ኔ ዮታናስ ኔስ ኣይ ማታይ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ፆሳይ ኢታ አሳ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ታ ህግያ ነ ናባባናዉ ነዉ አይ ማት ደኢ? ዎይኮ ታ ጫቁዋ ነ ዶናን ቆንጭሳናዉ ነዉ አይ ማት ደኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Xoossay iita asaa haysada yaagees; “Ta higgiya ne nabbabanaw new ay maati de7ii? Woyko ta caaquwa ne doonan qoncisanaw new ay maati de7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉውን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፤ “ሕጌን ለማነብነብ፣ ኪዳኔንም በአፍህ ለመናገር ምን መብት አለህ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይለዋል፤ “ሕጌን ለማንበብ፥ ቃል ኪዳኔን በአንደበትህ ለመግለጽ ምን መብት አለህ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓጥእ ግና ኣምላኽ ከምዙይ ይብሎ፥ ስለ ምንታይ ንስኻ ሕገይ ትናገር? ኪዳነይከ ብኣፍካ ንምንታይ ትዛረብ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንረሲእ ግና ኣምላኽ ይብሎ፣ ኣታ ተግሳጸይ እትጸልእ፣ ቃላተይውን ንድሕሬኻ እትድርብስ፣ ከመይ ጌርካ ኢኻ ስርዓታተይ እትነግር፣ ንኺዳነይውን ብኣፍካ እተውስኦ፣ |