Psalms 50:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት ኀጢአቴን ደምስስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር ተናገረ፥ ከፀሓይም መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሳፍ መዝሙር። የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር ተናገረ፥ ከፀሓይም መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎልቃማ ጾሳይ፥ መና ጎዳይ ሃሳዬ። አዋይ ዶልያሳፐ ዉልያሳ ጋካናዉ ሳኣን ደእያ አሳ ጼሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wolk'k'aama S'oossay, Med'inaa Goday haasayee. Away doliyaasaappe wulliyaasaa gakkanaw sa'aan de'iyaa asaa s'eesee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wolqqama GODAY, Xoossay haasayees; Arshey mokkizasoppe wullizaso gakkanaas sa7an diza asaa xeygees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎልቃማ ጎዳይ፥ ጾሳይ ሃሳዬስ፤ ኣርሼይ ሞኪዛሶፔ ዉሊዛሶ ጋካናስ ሳኣን ዲዛ ኣሳ ጼይጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎልቃማ ጎዳይ፥ ፆሳይ ኦዴስ፤ ዶሎሀፐ ዉሎሀ ጋካናዉ ቢታ ኡባ ፄጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wolqaama Goday, Xoossay odees; dolohape wuloha gakanaw biitta ubbaa xeegees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኀያሉ አምላክ፣ እግዚአብሔር ተናገረ፤ ከፀሓይ መውጫ እስከ ፀሓይ መግቢያ ድረስ ምድርን ጠራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀያሉ እግዚአብሔር አምላክ ይናገራል፤ ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያዋ ድረስ፥ በምድር ያለውን ሰው ሁሉ ይጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ ኣማልኽቲ፥ እግዚኣብሄር ተናገረ፤ ካብ ምብራቕ ፀሓይ ጀሚሩ፥ ክሳዕ መዕረቢኣ፥ ንምድሪ ፀውዓ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ስልጡን ኣምላኽ፣ እግዚኣብሄር፣ ተዛረበ፣ ካብ ምብራቕ ጸሓይ ክሳዕ ምዕራባ ንምድሪ ጸውዓ። |