Psalms 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣባኻ ዚውከሉ ዅሎም ግና ይሕጐሱ። ኩሉ ግዜ ይሕጎሱ፣ ምኽንያቱ ንስኻ ትሕልዎም ኢኻ፤ እቶም ስምካ ዘፍቅሩ እውን ብኣኻ ይሕጐሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘለዓለሙ ደስ ይላቸዋል፥ በእነርሱም ታድራለህ። ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፥ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አስወግዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔኮ ባቃት ቆሰት አትያ ኡባይ ናሸትኖ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ናሸቻን የጽኖ። ኔንካ ኡንቱንታ ናጋና፤ ነ ሱን ሲቅያ ኡባቱ ኔናን ሎይ ናሸትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neekko bak'ati k'osetti attiyaa ubbay nashetino; unttunttu ubbaa gede nashshechchan yes's'ino. Neenikka unttuntta naagana; ne suntsaa siik'iyaa ubbatuu neenan loytsi nashetino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin nenan zemppida ubbati ufayetetto; istti mernaas ufayssan yexxetto. Ne sunththa siiqiza ubbati ufayetetto; isttika nenan naagettetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔናን ዜምፒዳ ኡባቲ ኡፋዬቴቶ፤ ኢስቲ ሜርናስ ኡፋይሳን ዬጼቶ። ኔ ሱን ሲቂዛ ኡባቲ ኡፋዬቴቶ፤ ኢስቲካ ኔናን ናጌቴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኮ ባቃትድ አትዳ ኡባይ ኡፋይቶ፤ ኤንቲ መርናዉ ኡፋይሳን የፆ። ነ ሱን ዶስያ ኡባይ ነናን ኡፋይታና መላ፤ ኔኒ ኤንታ መርናዉ ናጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeko baqatidi attida ubbay ufayto; enti merinaw ufaysan yexo. Ne sunthaa dosiya ubbay nenan ufaytana mela; neeni enta merinaw naaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፤ ዘላለም በደስታ ይዘምሩ፤ ስምህን የሚወድዱ በአንተ ደስ እንዲላቸው፣ ተከላካይ ሁንላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአንተ ከለላ ሥር ያሉ ሁሉ ይደሰቱ፤ ለዘለዓለምም እልል ይበሉ የአንተን ስም የሚወዱትን ሁሉ በደስታም እንዲፈነድቁ ከልላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ብኣኻ ዝእመኑ ግና ክሕጐሱ እዮም፤ ንዘለኣለም ደስ ክብሎም እዩ፤ ንኣኣቶምውን ክትሕሉ ኢኻ፤ ኵሎም ንስምካ ዘፍቅርዎ ድማ ብኣኻ ክምክሑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣባኻ ዚዕቈቡ ዅሎም ግና ይተሐጐሱ፣ ንስኻ ኣጽሊልካዮም ኢኻ እሞ፣ ንዘለኣለም እልል ይበሉ፣ ንስምካ ዜፍቅርዎ ድማ ብኣኻ ይፈስሁ። |