Psalms 5:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣባኻ ዚውከሉ ዅሎም ግና ይሕጐሱ። ኩሉ ግዜ ይሕጎሱ፣ ምኽንያቱ ንስኻ ትሕልዎም ኢኻ፤ እቶም ስምካ ዘፍቅሩ እውን ብኣኻ ይሕጐሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንተ የሚ​ታ​መ​ኑት ሁሉ ግን ደስ ይላ​ቸ​ዋል፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ ደስ ይላ​ቸ​ዋል፥ በእ​ነ​ር​ሱም ታድ​ራ​ለህ። ስም​ህ​ንም የሚ​ወ​ድዱ ሁሉ በአ​ንተ ይመ​ካሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፥ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አስወግዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኔኮ ባቃት ቆሰት አትያ ኡባይ ናሸትኖ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ናሸቻን የጽኖ። ኔንካ ኡንቱንታ ናጋና፤ ነ ሱን ሲቅያ ኡባቱ ኔናን ሎይ ናሸትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin neekko bak'ati k'osetti attiyaa ubbay nashetino; unttunttu ubbaa gede nashshechchan yes's'ino. Neenikka unttuntta naagana; ne suntsaa siik'iyaa ubbatuu neenan loytsi nashetino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin nenan zemppida ubbati ufayetetto; istti mernaas ufayssan yexxetto. Ne sunththa siiqiza ubbati ufayetetto; isttika nenan naagettetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኔናን ዜምፒዳ ኡባቲ ኡፋዬቴቶ፤ ኢስቲ ሜርናስ ኡፋይሳን ዬጼቶ። ኔ ሱን ሲቂዛ ኡባቲ ኡፋዬቴቶ፤ ኢስቲካ ኔናን ናጌቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኔኮ ባቃትድ አትዳ ኡባይ ኡፋይቶ፤ ኤንቲ መርናዉ ኡፋይሳን የፆ። ነ ሱን ዶስያ ኡባይ ነናን ኡፋይታና መላ፤ ኔኒ ኤንታ መርናዉ ናጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin neeko baqatidi attida ubbay ufayto; enti merinaw ufaysan yexo. Ne sunthaa dosiya ubbay nenan ufaytana mela; neeni enta merinaw naaga.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተን መጠጊያ የሚያደርጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፤ ዘላለም በደስታ ይዘምሩ፤ ስምህን የሚወድዱ በአንተ ደስ እንዲላቸው፣ ተከላካይ ሁንላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአንተ ከለላ ሥር ያሉ ሁሉ ይደሰቱ፤ ለዘለዓለምም እልል ይበሉ የአንተን ስም የሚወዱትን ሁሉ በደስታም እንዲፈነድቁ ከልላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ብኣኻ ዝእመኑ ግና ክሕጐሱ እዮም፤ ንዘለኣለም ደስ ክብሎም እዩ፤ ንኣኣቶምውን ክትሕሉ ኢኻ፤ ኵሎም ንስምካ ዘፍቅርዎ ድማ ብኣኻ ክምክሑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻ ዚዕቈቡ ዅሎም ግና ይተሐጐሱ፣ ንስኻ ኣጽሊልካዮም ኢኻ እሞ፣ ንዘለኣለም እልል ይበሉ፣ ንስምካ ዜፍቅርዎ ድማ ብኣኻ ይፈስሁ።