Psalms 48:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅነታት ጽብቕቲ፡ ሓጐስ ብዘላ ምድሪ፡ ብሸነኽ ሰሜን እትርከብ ደብረ ጽዮን፡ ከተማ እቲ ዓብዪ ንጉስ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰው ልጆች ባለ​ጠ​ጎ​ችና ድሆች፥ በየ​ሀ​ገ​ራ​ችሁ በአ​ን​ድ​ነት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰሜን ወገን በመልካም ስፍራ የቆመ የምድር ሁሉ ደስታ የጽዮን ተራራ ነው፤ እርሱም የትልቁ ንጉሥ ከተማ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ትልቅ ነው፥ በአምላካችን ከተማ በተቀደሰው ተራራ ምስጋናው ብዙ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ደርያ ጽዮነ ቃነ ሎአ። ፑደሃ ባጋና ደእያ ሄ ዎልቃማ ካትያ ካታማይ ሳኣ ኡባዉ ናሸቻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa deriyaa S'iyoone d'ok'k'anne lo"a. Pudehaa baggana de'iyaa He wolk'k'aama kaatiyaa katamay sa'aa ubbaw nashshechchaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biitta ubbaas ufays gididay, pudeha baggara beettizay dhoqqanne lo7o gidida Xiyoone zumay wogga kawoza katama.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ኡባስ ኡፋይስ ጊዲዳይ፥ ፑዴሃ ባጋራ ቤቲዛይ ቃኔ ሎኦ ጊዲዳ ጺዮኔ ዙማይ ዎጋ ካዎዛ ካታማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታ ኡባ ኡፋይስ ግድዳ፥ ፑደሀ ባጋራ ደእያ ፅዮነ ደረይ፥ ቃነ ሎኦ፤ እ ግታ ካዋ ካታማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biitta ubbaa ufaysi gidida, pudeha baggara de7iya Xiyoone derey, dhoqanne lo77o; I gita kawa katama.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድር ሁሉ ደስታ የሆነው፣ በሰሜን በኩል በርቀት የሚታየው፣ በከፍታ ላይ አምሮ የደመቀው የጽዮን ተራራ፣ የታላቁ ንጉሥ ከተማ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰሜን በኩል የምትገኘው፥ በከፍታዋና በውበትዋ የምትደነቀው፥ የጽዮን ተራራ የታላቁ ንጉሥ ከተማ ነች፤ እርስዋም በምድር ላሉ ሁሉ ደስታን ታጐናጽፋለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብወገን ሰሜን ኣብቲ ፅቡቕ ስፍራ ዝቖመ፥ ናይ ኵሉ ምድሪ ሓጐስ እምባ ፅዮን እዩ፤ ንሱውን ከተማ እቲ ዓብዪ ንጉስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከረን ጽዮን ኣብ ወገን ሰሜን፣ ከተማ እቲ ዓብዪ ንጉስ፣ ሓጐስ ኵላ ምድሪ፣ ብውበታ ልዕል ትብል።