Psalms 48:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደብረ ጽዮን ይሕጐስ፡ ኣዋልድ ይሁዳ ብፍርድኻ ይሕጐሳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መቃ​ብ​ራ​ቸው ለዘ​ለ​ዓ​ለም ቤታ​ቸው ነው፥ ማደ​ሪ​ያ​ቸ​ውም ለልጅ ልጅ ነው፤ በየ​ሀ​ገ​ራ​ቸ​ውም ስማ​ቸው ይጠ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ የጽዮን ተራራ ደስ ይበለው፥ የአይሁድም ሴት ልጆች ሐሤት ያድርጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላክ ሆይ፥ እንደ ስምህ ምስጋናህም እንዲሁ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ነው፥ ቀኝህ ጽድቅን የተሞላች ናት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ፕርዳ ድራዉ፥ ጽዮነ አሳይ ናሸቴ፤ ይሁዳ ሞቱካ ናሸቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne pirddaa diraw, S'iyoone Asay nashettee; Yihudaa mootsatuukka nashettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne pirda gishshas, Xiyoone asay ufayettees; Yuhuda katamatikka ufayssan homboceettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ፒርዳ ጊሻስ፥ ጺዮኔ ኣሳይ ኡፋዬቴስ፤ ዩሁዳ ካታማቲካ ኡፋይሳን ሆምቦጬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ፕርዳ ጋሶን ፅዮነ አሳይ ኡፋይቶ፤ ይሁዳ ኩመይ ኡፋይሳን እልሎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne pirdaa gaason Xiyoone asay ufayto; Yihuda kumethay ufaysan ililo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ፍርድህ፣ የጽዮን ተራራ ሐሤት ታድርግ፤ የይሁዳ መንደሮችም ደስ ይበላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍርድህ ትክክለኛ ስለ ሆነ በጽዮን የሚኖሩ ሕዝቦች ደስ ይላቸዋል፤ በይሁዳ ከተሞች የሚኖሩ ሁሉ ሐሴት ያደርጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ፥ ብፍርድታትካ፥ እምባ ፅዮን ደስ ይበሎ፤ ኣዋልድ ይሁዳውን ይተሓጐሳ።
Amharic Tigrinya 2011 ብፍርድታትካ ኸረን ጽዮን ትሕጐስ፣ ኣዋልድ ይሁድ እልል ይብላ።