Psalms 46:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ውግእ ክሳዕ ወሰን ምድሪ የቋርጽ። ቀስቲ ሰቢሩ ኲናት ይሰብሮ፤ ነታ ሰረገላ ብሓዊ የቃጽላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሕዛብ አለቆች ከአብርሃም አምላክ ጋር ተሰበሰቡ፤ የምድር ኀይለኞች ለእግዚአብሔር ከፍ ከፍ ብለዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ጦርነት ይሽራል። ቀስትን ይሰብራል፥ ጦርንም ይቈርጣል በእሳትም ጋሻን ያቃጥላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ ደእያ ኦላ ተኤ፤ ዎንዳፍያ መን፤ ቶራ መን፤ ጎንዳልያካ ታማን ጹጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I sa'aa gas'aa gakkanaw de'iyaa olaa te"ee; wonddaafiyaa mentsee; tooraa mentsee; gonddalliyaakka taman s'uuggee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi sa7a gaxappe gaxa gakkanaas diza ola teqqees; wondafenne toora menththees; gondalleka taman xuuggees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሳኣ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ ዲዛ ኦላ ቴቄስ፤ ዎንዳፌኔ ቶራ ሜንስ፤ ጎንዳሌካ ታማን ጹጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ቢታ ቦላ ደእያ ኦላ ኡባ ተቄስ፤ ዶንገነ ቶራ መንስ፤ ጎንዳልያ ታማን ፁጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I biitta bolla de7iya olaa ubbaa teqees; dongenne toora menthees; gondalliya taman xuuggees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዳር እስከ ዳር ጦርነትን ከምድር ያስወግዳል፤ ቀስትን ይሰብራል፤ ጦርን ያነክታል፤ ጋሻንም በእሳት ያቃጥላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ በመላው ዓለም የሚካሄደውን ጦርነት ሁሉ ያቆማል፤ ቀስትንና ጦርን ይሰብራል፤ ጋሻንም በእሳት ያቃጥላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክሳዕ ወሰን ምድሪ ንውግእ ኸወግድ እዩ፤ ንቐስቲ ኽሰባብሮ፤ ንዅናት ክቐራስሞ፤ ንዋልታ ኸዓ ብሓዊ ኸቃፅሎ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንውግእ ክሳዕ ወሰን ምድሪ መወዳእታ ይገብረሉ፣ ንቐስቲ ይሰብሮ፣ ንዅናት ይቐራስሞ፣ ንሰረገላታት ብሓዊ የንድዶ። |