Psalms 46:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ውግእ ክሳዕ ወሰን ምድሪ የቋርጽ። ቀስቲ ሰቢሩ ኲናት ይሰብሮ፤ ነታ ሰረገላ ብሓዊ የቃጽላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሕ​ዛብ አለ​ቆች ከአ​ብ​ር​ሃም አም​ላክ ጋር ተሰ​በ​ሰቡ፤ የም​ድር ኀይ​ለ​ኞች ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከፍ ከፍ ብለ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ጦርነት ይሽራል። ቀስትን ይሰብራል፥ ጦርንም ይቈርጣል በእሳትም ጋሻን ያቃጥላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሳኣ ጋጻ ጋካናዉ ደእያ ኦላ ተኤ፤ ዎንዳፍያ መን፤ ቶራ መን፤ ጎንዳልያካ ታማን ጹጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I sa'aa gas'aa gakkanaw de'iyaa olaa te"ee; wonddaafiyaa mentsee; tooraa mentsee; gonddalliyaakka taman s'uuggee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi sa7a gaxappe gaxa gakkanaas diza ola teqqees; wondafenne toora menththees; gondalleka taman xuuggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሳኣ ጋጻፔ ጋጻ ጋካናስ ዲዛ ኦላ ቴቄስ፤ ዎንዳፌኔ ቶራ ሜንስ፤ ጎንዳሌካ ታማን ጹጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ቢታ ቦላ ደእያ ኦላ ኡባ ተቄስ፤ ዶንገነ ቶራ መንስ፤ ጎንዳልያ ታማን ፁጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I biitta bolla de7iya olaa ubbaa teqees; dongenne toora menthees; gondalliya taman xuuggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዳር እስከ ዳር ጦርነትን ከምድር ያስወግዳል፤ ቀስትን ይሰብራል፤ ጦርን ያነክታል፤ ጋሻንም በእሳት ያቃጥላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ በመላው ዓለም የሚካሄደውን ጦርነት ሁሉ ያቆማል፤ ቀስትንና ጦርን ይሰብራል፤ ጋሻንም በእሳት ያቃጥላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክሳዕ ወሰን ምድሪ ንውግእ ኸወግድ እዩ፤ ንቐስቲ ኽሰባብሮ፤ ንዅናት ክቐራስሞ፤ ንዋልታ ኸዓ ብሓዊ ኸቃፅሎ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንውግእ ክሳዕ ወሰን ምድሪ መወዳእታ ይገብረሉ፣ ንቐስቲ ይሰብሮ፣ ንዅናት ይቐራስሞ፣ ንሰረገላታት ብሓዊ የንድዶ።