Psalms 44:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኦ ኣምላኽ፡ ንጉሰይ ኢኻ፡ ንያእቆብ ምድሓን ኣዘዝ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ቅንነትና ስለ የዋህነት ስለ ጽድቅም አቅና፥ ተከናወን፥ ንገሥም፤ ቀኝህም በክብር ይመራሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፥ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ፥ ወድደሃቸዋልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆባ አሳዉ ጾኑዋ አዛዝያ፥ ታ ካቲነ ታ ጾሳይ ኔና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'ooba asaw s'oonuwaa azaziyaa, ta kaatiinne ta S'oossay neena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta Xoossawu ta kawoy nena; Yaaqoobe zereththaas xoono immiday Xoosso nena. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ጾሳዉ ታ ካዎይ ኔና፤ ያቆቤ ዜሬስ ጾኖ ኢሚዳይ ጾሶ ኔና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ ኮቻስ ፆኖ ኪትያ፥ ታ ካዎይነ ታ ፆሳይ ነና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba kochaas xoono kiittiya, ta kawoynne ta Xoossay nena. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ንጉሤ ነህ፤ ያዕቆብም ድል እንዲያደርግ የወሰንህ አንተ ነህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ ንጉሤና አምላኬ ነህ፤ የያዕቆብ ዘር ለሆነው ሕዝብህ፥ ድልን የምታጐናጽፍ አንተ ነህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኸይን ንጉሰይን ንስኻ ኢኻ፤ ንያእቆብ መድሓኒት ኣዝዝ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ ኣምላኽ፣ ንስኻ ንጉሰይ ኢኻ፣ ምድሓን ያእቆብ አዝዝ። |