Psalms 42:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ነገር እዚ ክሓስብ ከለኹ፡ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ እፍስስ። ምስቶም ሕዝቢ ስለ ዝኸድኩ፡ ብድምጺ ሓጐስን ምስጋናን፡ ምስቶም ድግስ ዘብዕሉ ብዙሓት ምስኦም ናብ ቤት ኣምላኽ ከድኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ፥ ጐልማስነቴንም ደስ ወዳሰኛት ወደ አምላኬ እገባለሁ፤ አቤቱ፥ አምላኬ፥ በመሰንቆ አመሰግንሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘወትር፦ አምላክህ ወዴት ነው? ሲሉኝ እንባዬ በቀንና በሌሊት ምግብ ሆነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ባላ ቦንቻናዉ፥ ሺቄዳ ዳሮ አሳ ግዱዋና ሳልፕያን ሆምቦጭሺናነ ጋላታ የ የጽሽን፥ ጾሳ ጎለ ካለዳዋ ቆፕያ ዎደ፥ ታ ዎዛናይ ካዮቲደ፥ ግዶን ሴሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu baalaa bonchchanaw, shiik'eedda daro asaa gidduwaana salppiyaan hombboc'ishiinanne galataa yetsaa yes's'ishin, S'oossaa golle kaaletseeddawaa k'oppiyaa wode, ta wozanay kayyottiidde, giddon seereedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta wozinaya ceeceththan giddora seerashe haytantta akeekadus; daro wode ta Xoossa keeth kaaleththashe ililisaninne galata yeththan ba7aale bonchchana shiiqida daro asa giddora ta waana bizaakko aamusadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ዎዚናያ ጬጬን ጊዶራ ሴራሼ ሃይታንታ ኣኬካዱስ፤ ዳሮ ዎዴ ታ ጾሳ ኬ ካሌሼ ኢሊሊሳኒኔ ጋላታ ዬን ባኣሌ ቦንቻና ሺቂዳ ዳሮ ኣሳ ጊዶራ ታ ዋና ቢዛኮ ኣሙሳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ባኣለ ቦንቻናዉ ሺቅዳ፥ ዳሮ አሳ ካለዳ፥ ጋላታ የንነ እልልሳን ፆሳ ኬ በይሳ ቆፕያ ዎደ፥ ታ ዎዛናይ አዛኖን መቄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta ba7aale bonchanaw shiiqida, daro asaa kaalethada, galata yethaninne ililisan xoossa keethi beysa qopiya wode, ta wozanay azzanon meqees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነፍሴ በውስጤ እየፈሰሰች፣ እነዚህን ነገሮች አስታወስሁኝ፤ ታላቅ ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ቤት እየመራሁ፣ በእልልታና በምስጋና መዝሙር፣ በአእላፍ ሕዝብ መካከል፣ እንዴት ከሕዝቡ ጋር እሄድ እንደ ነበር ትዝ አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እፊት እፊት ሆኜ እየመራሁ ከብዙ ሰዎች ጋር ወደ እግዚአብሔር ቤት እሄድ ነበር፤ በዓል የሚያደርጉት ሰዎችም በመዝሙርና በእልልታ እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር፤ በዚህ ዐይነት ያለፈውን ጊዜ ሳስታውስ ልቤ በሐዘን ይሰበራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ እንትሓስብ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ፈሰሰት፤ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ናብ መንበሪ ምስጋና ኽኣቱ እየሞ፤ እቶም በዓል ዝገብሩ ሰባት ቃል ሓጐስን ምስጋናን ኣስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ምስ ብዙሓት፣ ምስቶም ብድምጺ እልልታን ምስጋናን በዓል ዜብዕሉ ህዝቢ ኸይደ፣ ናብ ቤት ኣምላኽ እመርሖም ከም ዝነበርኩ፣ እናዘርከርኩ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ፈሰሰት። |