Psalms 42:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነዚ ነገር እዚ ክሓስብ ከለኹ፡ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ እፍስስ። ምስቶም ሕዝቢ ስለ ዝኸድኩ፡ ብድምጺ ሓጐስን ምስጋናን፡ ምስቶም ድግስ ዘብዕሉ ብዙሓት ምስኦም ናብ ቤት ኣምላኽ ከድኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ፥ ጐል​ማ​ስ​ነ​ቴ​ንም ደስ ወዳ​ሰ​ኛት ወደ አም​ላኬ እገ​ባ​ለሁ፤ አቤቱ፥ አም​ላኬ፥ በመ​ሰ​ንቆ አመ​ሰ​ግ​ን​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘወትር፦ አምላክህ ወዴት ነው? ሲሉኝ እንባዬ በቀንና በሌሊት ምግብ ሆነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንቱ ባላ ቦንቻናዉ፥ ሺቄዳ ዳሮ አሳ ግዱዋና ሳልፕያን ሆምቦጭሺናነ ጋላታ የ የጽሽን፥ ጾሳ ጎለ ካለዳዋ ቆፕያ ዎደ፥ ታ ዎዛናይ ካዮቲደ፥ ግዶን ሴሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttunttu baalaa bonchchanaw, shiik'eedda daro asaa gidduwaana salppiyaan hombboc'ishiinanne galataa yetsaa yes's'ishin, S'oossaa golle kaaletseeddawaa k'oppiyaa wode, ta wozanay kayyottiidde, giddon seereedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta wozinaya ceeceththan giddora seerashe haytantta akeekadus; daro wode ta Xoossa keeth kaaleththashe ililisaninne galata yeththan ba7aale bonchchana shiiqida daro asa giddora ta waana bizaakko aamusadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዎዚናያ ጬጬን ጊዶራ ሴራሼ ሃይታንታ ኣኬካዱስ፤ ዳሮ ዎዴ ታ ጾሳ ኬ ካሌሼ ኢሊሊሳኒኔ ጋላታ ዬን ባኣሌ ቦንቻና ሺቂዳ ዳሮ ኣሳ ጊዶራ ታ ዋና ቢዛኮ ኣሙሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታ ባኣለ ቦንቻናዉ ሺቅዳ፥ ዳሮ አሳ ካለዳ፥ ጋላታ የንነ እልልሳን ፆሳ ኬ በይሳ ቆፕያ ዎደ፥ ታ ዎዛናይ አዛኖን መቄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani enta ba7aale bonchanaw shiiqida, daro asaa kaalethada, galata yethaninne ililisan xoossa keethi beysa qopiya wode, ta wozanay azzanon meqees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነፍሴ በውስጤ እየፈሰሰች፣ እነዚህን ነገሮች አስታወስሁኝ፤ ታላቅ ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ቤት እየመራሁ፣ በእልልታና በምስጋና መዝሙር፣ በአእላፍ ሕዝብ መካከል፣ እንዴት ከሕዝቡ ጋር እሄድ እንደ ነበር ትዝ አለኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ እፊት እፊት ሆኜ እየመራሁ ከብዙ ሰዎች ጋር ወደ እግዚአብሔር ቤት እሄድ ነበር፤ በዓል የሚያደርጉት ሰዎችም በመዝሙርና በእልልታ እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር፤ በዚህ ዐይነት ያለፈውን ጊዜ ሳስታውስ ልቤ በሐዘን ይሰበራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ እንትሓስብ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ፈሰሰት፤ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ናብ መንበሪ ምስጋና ኽኣቱ እየሞ፤ እቶም በዓል ዝገብሩ ሰባት ቃል ሓጐስን ምስጋናን ኣስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ምስ ብዙሓት፣ ምስቶም ብድምጺ እልልታን ምስጋናን በዓል ዜብዕሉ ህዝቢ ኸይደ፣ ናብ ቤት ኣምላኽ እመርሖም ከም ዝነበርኩ፣ እናዘርከርኩ ነፍሰይ ኣብ ውሽጠይ ፈሰሰት።