Psalms 41:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕማቕ ሕማም ይጣበቐሉ ይብሉ፡ ሕጂ ድማ ሓሰው ስለዘሎ፡ ዳግማይ ኣይክትንስእን እዩ ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በቀን ይቅርታውን ያዝዛል፥ በሌሊትም እርሱን ይናገራል፤ ከእኔ ዘንድ የሕይወቴ ብፅዐት ለእግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉ ነገር መጣበት፤ ተኝቶአል ከእንግዲህ ወዲህ አይነሣም ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በላዬ በመተባበር ጠላቶቼ ሁሉ ያንሾካሽካሉ፥ በእኔ ላይም ክፋትን ያስባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ “አ ኢታ ሀርጊ ኦይቄዳ፤ እ ሄ ግሴዳሳፐ ኡባካ ደንደና” ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu «Aa iita harggii oyk'k'eedda; I he giseeddasaappe ubbakka denddenna» yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Iza iita hargey oykkides; izi he ichchidasoppe mulekka dendenna» geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢዛ ኢታ ሃርጌይ ኦይኪዴስ፤ ኢዚ ሄ ኢቺዳሶፔ ሙሌካ ዴንዴና» ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እያ ኢታ ሀርገይ ኦይክስ፤ እ ህዛ ሂፃፐ ደንደና” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iya iita hargey oykis; I hiza hiixape dendenna” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ክፉ ደዌ ይዞታል፤ ከእንግዲህም ከተኛበት አይነሣም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጽኑ ደዌ አድሮበት ለመሞት ተቃርቦአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ከተኛበት አልጋ አይነሣም” ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ክፉእ ነገር መፆ፤ ደቂሱ ኣሎ፤ ደጊም ኣይትስእን እዩ” ይብሉ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኵሎም ጸላእተይ ብኣይ ንሓድሕዶም የሕሸዅሽዅ፣ ግብሪ እከይ ጠቢቕዎ አሎ፣ በጥ ኢሉ እዩ እሞ፣ ከቶ ኣይኪትንስእን እዩ፣ እናበሉ ብኣይ ክፉእ ይምህዙ አለው። |