Psalms 41:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ድማ፡ እግዚኣብሄር ምሓረኒ፡ በልኩ። ነፍሰይ ፈውሳ፤ ኣነ በዲለካ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰ​ሰች፥ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ወደ ምስ​ጋና መኖ​ሪያ ስፍራ እገ​ባ​ለ​ሁና፤ በዓ​ልን የሚ​ያ​ደ​ርጉ ሰዎች በም​ስ​ጋ​ናና በደ​ስታ ቃል ሲያ​መ​ሰ​ግኑ ተሰሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔስ። አቤቱ ማረኝ፤ አንተን በድያለሁና ነፍሴን ፈውሳት አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፥ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታና ግዶፐ፥ ታን፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ታን ኔና ናቄዳ ድራዉ፥ ታና ማራ፤ ሀርግያፐካ ታና ፓ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taana gidooppe, taani, «Abeet Med'inaa Godaw, taani neena naak'k'eedda diraw, taana maara; Harggiyaappekka taana patsa» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani gidikko, «Abeet GODAWU! tani nena qohida gishshas tana maara; hargefe tana paththa» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጊዲኮ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ታኒ ኔና ቆሂዳ ጊሻስ ታና ማራ፤ ሃርጌፌ ታና ፓ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ “ጎዳዉ፥ ታ ነና ናቅዳ ግሾ፥ ታና ማራ፤ ታ ሀርግያፈ ታና ፓ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, “Godaw, ta nena naaqida gisho, tana maara; ta hargiyafe tana patha” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “ እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረት አድርግልኝ፤ አንተን በድያለሁና ነፍሴን ፈውሳት” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “እግዚአብሔር ሆይ! አንተን ስለ በደልኩ ምሕረትን አድርግልኝ፤ ከሕመም ፈውሰኝ” አልኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነስ፦ “ኦ ጐይታ፥ መሓረኒ፤ ንኣኻ በዲለ እየሞ ንነፍሰይ ፈውሳ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጐይታየ፣ በዲለካ እየ እሞ፣ ምሐረኒ፣ ንነፍሰይ ኣሕውያ፣ በልኩ።