Psalms 40:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣነ፡ እንሆ፡ እመጽእ ኣለኹ፡ በልኩ። ኣብቲ ጥቕላል ብዛዕባይ ተጻሒፉ ኣሎ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጠላቶቼም ሁሉ ይጠቃቀሱብኛል፥ በእኔ ላይም ክፋትን ይመክራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ አልሁ። እነሆ፥ መጣሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መሥዋዕትንና ቁርባንን አልወደድህም፥ የሚሰማ ጆሮ ሰጠኸኝ፥ የሚቃጠለውንና ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መሥዋዕት አልፈለግህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ታን፥ “ጻ ማጻፋን ታባይ ጻፈቴዳዋዳን፥ ታን ያድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan taani, «S'aatsaa mas'aafan tabay s'aafetteeddawaadan, taani yaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani, «Xaaththa maxaafan ta gishshas xaafettida mala hekko ha7i tani yadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ፥ «ጻ ማጻፋን ታ ጊሻስ ጻፌቲዳ ማላ ሄኮ ሃኢ ታኒ ያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ ታኒ፥ “ፃ ማፃፋን ታባይ ፃፈትዳይሳዳ ታኒ ያስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho taani, “Xaatha maxaafan tabay xaafetidaysada taani yas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም እንዲህ አልሁ፤ “እነሆ፤ መጥቻለሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ተጽፏል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ “ስለ እኔ በተጻፈው የሕግ መጽሐፍ መሠረት እነሆ እኔ መጥቻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣነ “እንሆ፥ መፃእኹ” በልኩ፤ ብዛዕባይ ኣብ ርእሲ መፅሓፍ ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ፣ እኔኹ መጻእኩ፣ ኣብቲ ጥቕሉል መጽሓፍ ስለይ ተጽሒፉ አሎ። ኣምላኸየ፣ ፍቓድካ ንምግባር ባህጊ አሎኒ፣ ሕግኻውን ኣብ ውሽጢ ልበይ እዩ፣ በልኩ። |