Psalms 40:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣነ፡ እንሆ፡ እመጽእ ኣለኹ፡ በልኩ። ኣብቲ ጥቕላል ብዛዕባይ ተጻሒፉ ኣሎ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጠላ​ቶ​ቼም ሁሉ ይጠ​ቃ​ቀ​ሱ​ብ​ኛል፥ በእኔ ላይም ክፋ​ትን ይመ​ክ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜ አልሁ። እነሆ፥ መጣሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መሥዋዕትንና ቁርባንን አልወደድህም፥ የሚሰማ ጆሮ ሰጠኸኝ፥ የሚቃጠለውንና ስለ ኃጢአት የሚቀርበውን መሥዋዕት አልፈለግህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ታን፥ “ጻ ማጻፋን ታባይ ጻፈቴዳዋዳን፥ ታን ያድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan taani, «S'aatsaa mas'aafan tabay s'aafetteeddawaadan, taani yaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye tani, «Xaaththa maxaafan ta gishshas xaafettida mala hekko ha7i tani yadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ታኒ፥ «ጻ ማጻፋን ታ ጊሻስ ጻፌቲዳ ማላ ሄኮ ሃኢ ታኒ ያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ ታኒ፥ “ፃ ማፃፋን ታባይ ፃፈትዳይሳዳ ታኒ ያስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho taani, “Xaatha maxaafan tabay xaafetidaysada taani yas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም እንዲህ አልሁ፤ “እነሆ፤ መጥቻለሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ተጽፏል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ “ስለ እኔ በተጻፈው የሕግ መጽሐፍ መሠረት እነሆ እኔ መጥቻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣነ “እንሆ፥ መፃእኹ” በልኩ፤ ብዛዕባይ ኣብ ርእሲ መፅሓፍ ተፅሒፉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ፣ እኔኹ መጻእኩ፣ ኣብቲ ጥቕሉል መጽሓፍ ስለይ ተጽሒፉ አሎ። ኣምላኸየ፣ ፍቓድካ ንምግባር ባህጊ አሎኒ፣ ሕግኻውን ኣብ ውሽጢ ልበይ እዩ፣ በልኩ።