Psalms 40:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ዚደልዩኻ ዅሎም ብኣኻ ይሕጐሱን ይሕጐሱን፤ እቶም ምድሓንካ ዝፈትዉ፡ እግዚኣብሄር ዓብዪ ይኹን!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ የሚፈልጉህ ሁሉ በአንተ ደስ ይበላቸው ሐሤትም ያድርጉ፤ ሁልጊዜ ማዳንህን የሚወድዱ ዘወትር። እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ይበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እሰይ እሰይ የሚሉኝ እፍረታቸውን ወዲያው ይከፈሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኔና ኮይያ ኡባቱ፥ ኔናን ናሸትኖነ ሀሹ ጊኖ። ቃይ ነ አቶተ ዶስያዋንቱ ኡባቱ፥ “መና ጎዳይ ግታቶ!” ያግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin neena koyiyaa ubbatuu, neenan nashetinonne hashshu giino. K'ay ne atotetsaa dosiyaawanttu ubbatuu, «Med'inaa Goday gitato!» yaagino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin nena koyza ubbati nenan ufayetettonne hashshu getto; ne atoteththaa dosiza ubbati, «GODAY gitato!» getto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኔና ኮይዛ ኡባቲ ኔናን ኡፋዬቴቶኔ ሃሹ ጌቶ፤ ኔ ኣቶቴ ዶሲዛ ኡባቲ፥ «ጎዳይ ጊታቶ!» ጌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ነና ኮይያ ኡባይ፥ ነናን ኡፋይቶ፤ ሀሹ ጎ። ነ አቶተ ዶስያ ኡባይ፥ “ጎዳይ ግታ” ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin nena koyiya ubbay, nenan ufayto; hashshu go. Ne atotetha dosiya ubbay, “Goday gita” yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተን የሚፈልጉ ሁሉ ግን፣ ሐሤት ያድርጉ፤ በአንተም ደስ ይበላቸው፤ ዘወትር የአንተን ማዳን የሚወድዱ፣ “ እግዚአብሔር ከፍ ከፍ ይበል” ይበሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተን የሚፈልጉ ሁሉ ግን ደስ ይበላቸው፥ ሐሴትም ያድርጉ፤ ያንተን ማዳን የሚወዱ ዘወትር፦ “እግዚአብሔር ታላቅ ነው!” ይበሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ ንኣኻ ዝደልዩ ዅሎም፥ ብኣኻ ደስ ይበሎም፤ ይተሓጐሱውን፤ እቶም ኵልሻዕ ምድሓንካ ዝፈትዉ፥ ኵልሻዕ “እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ” ይበሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣኻ ዚደልዩ ዅሎም ይተሐጐሱ፣ ብኣኻውን ባህ ይበሎም። ምድሓንካ ዜፍቅሩ ዘበሉ፣ ከየብኰሩ፣ እግዚኣብሄር ዓብዪ እዩ፣ ይበሉ።