Psalms 4:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዚብሉ ብዙሓት እዮም፦ መን እዩ ሰናይ ነገር ከርእየና፧ እግዚኣብሄር ብርሃን ገጽካ ኣልዕለልና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በጎውን ማን ያሳየናል?” የሚሉ ብዙዎች ናቸው። አቤቱ፥ የፊትህ ብርሃን በላያችን ታወቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው። አቤቱ፥ የፊትህ ብርሃን በላያችን ታወቀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮቱ፥ “ኑና ሎኦባ በሳናዌ ኦኔ?” ያጊኖ። አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን ኑና ኬካ አይፍያን ጼላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Darotuu, «Nuuna lo"obaa bessanawe oonee?» yaagiino. Abeet Med'inaa Godaw, neeni nuuna keeka ayifiyaan s'eella. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daroti, «Nuna lo7o bessanay oonee?» geettes; Abeet GODAWU! Ne lo7o ayfesoy nu bolla poo7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮቲ፥ «ኑና ሎኦ ቤሳናይ ኦኔ?» ጌቴስ፤ ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ሎኦ ኣይፌሶይ ኑ ቦላ ፖኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኑና ሎኦባ በሳናይ ኦኔ?” ያግድ ዳሮት ኦይቾሶና፤ አቤት ጎዳዉ፥ ነ ኑና ኬሀ አይፈን ፄላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nuna lo77oba bessanay oonee?” yaagidi daroti oychoosona; Abeeti Godaw, ne nuna keeha ayfen xeella. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዙዎች፣ “አንዳች በጎ ነገር ማን ያሳየናል?” ይላሉ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ የፊትህ ብርሃን በላያችን ይብራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “መልካሙን ነገር ማን ያሳየናል?” የሚሉ ብዙዎች ናቸው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ሆይ! የፊትህ ብርሃን በእኛ ላይ ይብራ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሰናይ መን እዩ ዘርእየና? ዝብሉ ብዙሓት እዮም፤ ኦ ጐይታ፥ ብርሃን ገፅካ ኣብ ልዕሌና ተፈለጠ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሓት፣ ንሰናይ መንእዩ ዜርእየና፣ ይብሉ አለዉ። ዎ እግዚኣብሄር፣ ብርሃን ገጽካ ኣብርሃልና። |