Psalms 39:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሰብ ብዓመጻ ክትገንሖ ከለኻ፡ ጽባቐኡ ኸም ዕንቅርቢት ይጠፍእ፤ ብርግጽ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ከንቱ እዩ። ሰላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ አንተ ይቅ​ር​ታ​ህን ከእኔ አታ​ርቅ፤ ቸር​ነ​ት​ህና እው​ነ​ትህ ዘወ​ትር ያግ​ኙኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተግሣጽህ ስለ ኃጢአቱ ሰውን ዘለፍኸው፥ ነፍሱም እንደ ሸረሪት ድር ታልቃለች፤ በእውነት ሰው ሁሉ ከንቱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን አሳ አ ናጋራ ድራዉ፥ ሴራሳነ ሙራሳ፤ አ አልኦ ሸምፑዋ ብልኣዳን ዉርሳሳ። ቱሙዋፐ አሳይ ኡባይ እት ገደ ጫርክያ ጫርኩዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni asaa Aa nagaraa diraw, seeraasanne muraasa; Aa al"o shemppuwaa bil"aadan wurssaasa. Tumuwaappe Asay ubbay itti gede c'arkkiyaa c'arkkuwaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni as iza nagara gishshas seeraasanne muraasa; izas diza al7o miish bada mala ne wursaasa; tumappe asi ubbay issito carki aadhdhiza carko mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኣስ ኢዛ ናጋራ ጊሻስ ሴራሳኔ ሙራሳ፤ ኢዛስ ዲዛ ኣልኦ ሚሽ ባዳ ማላ ኔ ዉርሳሳ፤ ቱማፔ ኣሲ ኡባይ ኢሲቶ ጫርኪ ኣዛ ጫርኮ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሰ እያ ናጋራ ግሾ ሴራሳ፤ እያ አልኦ ደኡዋ ብላዳ ዉርሳሳ፤ ቱማ አስ ኡባይ እስ ሸምፖ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ase iya nagaraa gisho seerasa; iya al7o de7uwa bilada wursaasa; tuma asi ubbay issi shempo mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎችን ስለ ኀጢአታቸው ለመቅጣት ትገሥጻቸዋለህ፤ ሀብታቸውንም ብል እንደ በላው ታደርጋለህ፤ በርግጥ ሰው ሁሉ ተን ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰውን በኃጢአቱ ትገሥጸዋለህ፤ ትቀጣዋለህም፤ የሚወደውንም ነገር እንደ ብል ታጠፋበታለህ፤ በእርግጥ ሰው ከነፋስ ሽውታ የሚሻል አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰብ ስለ ሓጢኣቱ ብተግሳፅካ ዘለፍካዮ፤ ነፍሱ ድማ ኸም ዓለባ ሳሬት ትሃልቅ፤ ብሓቂ ዅሉ ሰብ ከንቱ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብበደሉ እናገሰጽካ ንሰብ እንተ ቐጻዕክዮ፣ ንኽብረቱ ኸም ብልዒ ጌርካ ተጥፍኦ፣ ብሓቂ ዅሉ ሰብ ከንቱ እዩ። ሴላ።