Psalms 37:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እኩያት ግና ኪጠፍኡ እዮም፣ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ከኣ ከም ስብሒ ገንሸል ኪዀኑ እዮም፣ ኪጠፍኡ እዮም። ኣብ ትኪ ክበልዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በበጎ ፋንታ ክፉን የሚመልሱልኝ ጽድቅን ስለ ተከተልሁ ይከስሱኛል። እንደ ርኩስ በድን ወንድማቸውን ጣሉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኅጥአን ግን ይጠፋሉ፥ የእግዚአብሔር ጠላቶች በከበሩና ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ እንደ ጢስ ይጠፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉዎቸ ግን ይጠፋሉ፥ የጌታ ጠላቶች እንደ መስክ ውበት፥ እንደ ጢስም ተንነው ይጠፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኢታ አሳቱ ሀይቃና። መና ጎዳ ሞርከቱ ጋምኤና ደምባ ጪሻ ማላ፤ ኡንቱንቱ ጩዋዳን ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin iita asatuu hayk'k'ana. Med'inaa Godaa morkketuu gam"enna dembbaa c'iishshaa mala; unttunttu c'uwaadan d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iita asati gidikko hayqqana; GODAA morkketi bazzo ciishsha mala qokkana; cuwa malakka coo dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ኣሳቲ ጊዲኮ ሃይቃና፤ ጎዳ ሞርኬቲ ባዞ ጪሻ ማላ ቆካና፤ ጩዋ ማላካ ጮ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኢታ አሳት ሀይቃና፤ ጎዳ ሞርከት ጪሻዳ ቆቆፈታና፤ ጩያዳ አይፈፐ ጌማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin iita asati hayqana; Godaa morketi ciishshada qoqofetana; cuyada ayfepe geemmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉዎች ግን ይጠፋሉ፤ የእግዚአብሔር ጠላቶች እንደ መስክ ውበት ይሆናሉ፤ ይጠፋሉ፤ እንደ ጢስም ተነው ይጠፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉዎች ግን ይጠፋሉ፤ የእግዚአብሔር ጠላቶች እንደ በረሓ አበባ ይረግፋሉ፤ እንደ ጢስም ከዓይን ይሰወራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣተኛታት ግና ኽጠፍኡ እዮም፤ ፀላእቲ እግዚኣብሄር ብዝኸበሩን ልዕል ልዕል ብዝበሉን ከም ትኪ ይጠፍኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረሲኣን ግና ኪጠፍኡ እዮም፣ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ድማ ከም ጌጽ ሸኻ እዮም፣ ኪበኑ፣ እወ፣ ከም ትኪ ኺበኑ እዮም። |