Psalms 35:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ኣዕጽምተይ፡ እግዚኣብሄር፡ ከማኻ መን ኣሎ፡ ንድኻ ካብቲ ንዕኡ ዚሕይል፡ እወ፡ ንድኻን ድኻን ካብቲ ዚዘምቶ ዘድሕን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምሕ​ረ​ት​ህን በሚ​ያ​ው​ቁህ ላይ፥ ጽድ​ቅ​ህ​ንም በልበ ቅኖች ላይ ዘርጋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል። አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል፦ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ኩመን አሳተይ ኔና፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ነ ማል ኦኔ? ህዬሳ ዎልቃማ ኩሽያፐ ዎ አካሳ። ህዬሳነ መቶታንቻ ቦንቂ ምያዋንቱ ኩሽያፐ አሻሳ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta kumentsaa asatetsay neena, «Abeet Med'inaa Godaw, ne mali oonee? Hiyyeesaa wolk'k'aama kushiyaappe wotsa akkaasa. Hiyyeesaanne metootanchchaa bonk'k'i miyaawanttu kushiyaappe ashshaasa» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta kumeththa asateththay nena, «Abeet GODAWU! Qohettidayta qohizayta kusheppe ashshizay, hiyeesatanne metotanchchata bonqqizayta kusheppe naagizay hara ne malay oonee?» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኩሜ ኣሳቴይ ኔና፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ቆሄቲዳይታ ቆሂዛይታ ኩሼፔ ኣሺዛይ፥ ሂዬሳታኔ ሜቶታንቻታ ቦንቂዛይታ ኩሼፔ ናጊዛይ ሃራ ኔ ማላይ ኦኔ?» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኩመ አሳተይ ነና፥ “ጎዳዉ፥ ነ መል ኦኔ? ማንቁዋ ዎልቃማ ኩሽያፐ ከሳ ኤካሳ፤ መቶታንቹዋነ ኡንኤትዳይሳ፥ ቦንቀይሳታ ኩሸፐ አሻሳ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta kumetha asatethay nena, “Godaw, ne meli oonee? Manquwa wolqaamaa kushiyape kessa ekaasa; metootanchuwanne un7etidaysa, bonqeyisata kushepe ashshaasa” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሠራ አካላቴ እንዲህ ይልሃል፤ “ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ አንተ ማን አለ? ድኻውን ከእርሱ ከሚበረቱ፣ ችግረኛውንና ምስኪኑን ከቀማኞች ታድናለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌታ ሆይ! ሁለመናዬ እንዲህ ብሎ ይናገራል፤ ተበዳዮችን ከበደለኛ የሚያድን፥ ድኾችንና ተጨቋኞችን ከነጣቂዎች የሚጠብቅ እንደ አንተ ያለ ማነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ኣዕፅምተይ ከምዙይ ይብሉኻ፦ “ኦ ጐይታ፥ ከማኻ ዝበለ መን እዩ? ንስኻ ነቲ ድኻ ኻብ ኢድ ዝኸትሮ፤ ንምስኪንን ንድኻን ድማ ኻብ ኢድ ነጣቒ ተናግፎም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣዕጽምተይ ኵለን፣ ዎ እግዚኣብሄር፣ ንስኻ ንመስኪን ካብቲ ዚሕይሎ፣ ንመስኪንን ድኻን ካብቲ ዚብዝብዞ ዜናግፍ፣’ ንኣኻ ዚመስልከ መን አሎ፣ ኪብላ እየን።