Psalms 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣዕጽምተይ፡ እግዚኣብሄር፡ ከማኻ መን ኣሎ፡ ንድኻ ካብቲ ንዕኡ ዚሕይል፡ እወ፡ ንድኻን ድኻን ካብቲ ዚዘምቶ ዘድሕን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምሕረትህን በሚያውቁህ ላይ፥ ጽድቅህንም በልበ ቅኖች ላይ ዘርጋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል። አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል፦ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ኩመን አሳተይ ኔና፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ነ ማል ኦኔ? ህዬሳ ዎልቃማ ኩሽያፐ ዎ አካሳ። ህዬሳነ መቶታንቻ ቦንቂ ምያዋንቱ ኩሽያፐ አሻሳ” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta kumentsaa asatetsay neena, «Abeet Med'inaa Godaw, ne mali oonee? Hiyyeesaa wolk'k'aama kushiyaappe wotsa akkaasa. Hiyyeesaanne metootanchchaa bonk'k'i miyaawanttu kushiyaappe ashshaasa» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta kumeththa asateththay nena, «Abeet GODAWU! Qohettidayta qohizayta kusheppe ashshizay, hiyeesatanne metotanchchata bonqqizayta kusheppe naagizay hara ne malay oonee?» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኩሜ ኣሳቴይ ኔና፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ቆሄቲዳይታ ቆሂዛይታ ኩሼፔ ኣሺዛይ፥ ሂዬሳታኔ ሜቶታንቻታ ቦንቂዛይታ ኩሼፔ ናጊዛይ ሃራ ኔ ማላይ ኦኔ?» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ኩመ አሳተይ ነና፥ “ጎዳዉ፥ ነ መል ኦኔ? ማንቁዋ ዎልቃማ ኩሽያፐ ከሳ ኤካሳ፤ መቶታንቹዋነ ኡንኤትዳይሳ፥ ቦንቀይሳታ ኩሸፐ አሻሳ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta kumetha asatethay nena, “Godaw, ne meli oonee? Manquwa wolqaamaa kushiyape kessa ekaasa; metootanchuwanne un7etidaysa, bonqeyisata kushepe ashshaasa” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሠራ አካላቴ እንዲህ ይልሃል፤ “ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ አንተ ማን አለ? ድኻውን ከእርሱ ከሚበረቱ፣ ችግረኛውንና ምስኪኑን ከቀማኞች ታድናለህ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታ ሆይ! ሁለመናዬ እንዲህ ብሎ ይናገራል፤ ተበዳዮችን ከበደለኛ የሚያድን፥ ድኾችንና ተጨቋኞችን ከነጣቂዎች የሚጠብቅ እንደ አንተ ያለ ማነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ኣዕፅምተይ ከምዙይ ይብሉኻ፦ “ኦ ጐይታ፥ ከማኻ ዝበለ መን እዩ? ንስኻ ነቲ ድኻ ኻብ ኢድ ዝኸትሮ፤ ንምስኪንን ንድኻን ድማ ኻብ ኢድ ነጣቒ ተናግፎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዕጽምተይ ኵለን፣ ዎ እግዚኣብሄር፣ ንስኻ ንመስኪን ካብቲ ዚሕይሎ፣ ንመስኪንን ድኻን ካብቲ ዚብዝብዞ ዜናግፍ፣’ ንኣኻ ዚመስልከ መን አሎ፣ ኪብላ እየን። |