Psalms 34:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብ ጻድቃን እየን፣ ኣእዛኑውን ንጻድቃን ጭርሖኦም ይኽፈታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእኔ ላይ ተሰ​በ​ሰቡ፥ ደስም አላ​ቸው፤ ይገ​ር​ፉኝ ዘንድ ተማ​ከሩ፥ እኔ ግን አላ​ወ​ቅ​ሁም። ተሰ​በሩ፥ አል​ደ​ነ​ገ​ጡ​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን ጆሮቹም ወደ ጩኸታቸው ናቸውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከክፉ ነገር ሽሽ መልካምንም አድርግ፥ ሰላምን እሻ ተከተላትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ አይፊ ጽሎቱዋኮ ጼሌ፤ ቃይ አ ሀይይካ ኡንቱንቱ ዋሱዋ ሀይዜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa ayifii s'illotuwaakko s'eellee; k'ay Aa haytsaykka unttunttu waasuwaa hayzzee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA ayfey xillotakko xeellees; qasse iza hayththi istta woosa ezgees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኣይፌይ ጺሎታኮ ጼሌስ፤ ቃሴ ኢዛ ሃይ ኢስታ ዎሳ ኤዝጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ አይፈይ ፅሎታ ፄሌስ፤ እያ ሀይይ ኤንታ ዋሱዋ ስኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa ayfey xillota xeellees; iya haythay enta waasuwa si7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ዐይኖች ወደ ጻድቃን ናቸው፤ ጆሮዎቹም ለጩኸታቸው ክፍት ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ወደ ጻድቃን ይመለከታል፤ ጸሎታቸውንም ያደምጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብ ፃድቃን፥ እዝኑ ኸዓ ናብ ልመናኦም እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብ ጻድቃን፣ ኣእዛኑ ኸኣ ናብ ኣውያቶም እየን።