Psalms 34:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ቈልዑ ኣናብስ ይጐድሎምን ጥሜት ይሳቐዩን፤ እቶም ንእግዚኣብሄር ዚደልይዎ ግና ሰናይ ነገር ኣይስእንን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አጥንቶች ሁሉ እንዲህ ይሉሃል፦ “አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? ድሃውን ከሚቀማው እጅ ድሃውንና ችግረኛውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባለጠጎች ደኸዩ፥ ተራቡም፥ እግዚአብሔርን የሚፈልጉትን ግን ከመልካም ነገር ሁሉ አይጐድሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚፈሩት ምንም አያጡምና ቅዱሳኑ ሁሉ፥ ጌታን ፍሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋሞቱካ ምያዌ ይና ኮሻቲኖ፤ ሽን መና ጎዳ ኮይያዋንቶ ሎኦባይ ፓጨና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gaammotuukka miyaawe d'ayina koshshatiino; shin Med'inaa Godaa koyiyaawanttoo lo"obay pac'c'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaammoti mizaazi dhayiin koshatteettes; GODAA koyzaytas gidikko lo7o miishshi aykkoka paccenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሞቲ ሚዛዚ ዪን ኮሻቴቴስ፤ ጎዳ ኮይዛይታስ ጊዲኮ ሎኦ ሚሺ ኣይኮካ ፓጬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋሞት ምያባ ይድ ኮሻቶሶና፤ ሽን ጎዳ ኮየይሳታስ ሎኦባይ ፓጨና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaammoti miyaba dhayidi koshatoosona; shin Godaa koyeysatas lo77obay pacenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንበሶች ሊያጡ፣ ሊራቡም ይችላሉ፤ እግዚአብሔርን የሚሹ ግን መልካም ነገር አይጐድልባቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአንበሳ ደቦሎች ያጣሉ፤ ይራባሉም፤ እግዚአብሔርን የሚፈልጉት ግን ምንም አይጐድልባቸውም፤ መልካም ነገርም አያጡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሃብታማት ደኸዩ፤ ጠመዩውን፤ ንእግዚኣብሄር ዝደልይዎ ግና ኻብ ኵሉ ሰናይ ኣይጐድሎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰረኵር ኣናብስ ይስእኑን ይጠምዩን፣ ንእግዚኣብሄር ዚደልይዎ ግና ሰናይ ዘበለ ከቶ ኣይጐድሎምን። |