Psalms 32:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓጢኣተይ ኣሚነልካ፡ ኣበሳይ ከኣ ኣይሓብኣኩን። ኣነ ድማ፡ በደልይ ናብ እግዚኣብሄር ክናዘዝ እደሊ ኣለኹ፤ ንኣበሳ ሓጢኣተይ ድማ ይቕረ በልካለይ። ሰላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድ​ቅ​ንና ምጽ​ዋ​ትን ይወ​ድ​ዳል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅ​ር​ታው ምድ​ርን ሞላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኃጢአቴን ለአንተ አስታወቅሁ፥ በደሌንም አልሸፈንሁም፤ ለእግዚአብሔር መተላለፌን እነግራለሁ አልሁ፤ አንተም የልቤን ኃጢአት ተውህልኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኃጢአቴን ለአንተ አስታወቅሁ፥ በደሌንም አልሸፈንሁም፥ መተላለፌን ለጌታ እነግራለሁ አልሁ፥ አንተም የኃጢአቴን ሸክም ተውህልኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ታ ናጋራ ነዉ ፓጻድ፤ ታ ኢታተካ ኔፐ ገንበይከ፤ “ታ ባይዙዋ መና ጎዳዉ ፓጻና” ጋድ። ያትና፥ ኔን ታና ዴጼዳ ናጋራ አቶ ያጋዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ta nagaraa new paas'aad; Ta iitatetsaakka neeppe gentsabeykke; «Ta bayzzuwaa Med'inaa Godaw paas'ana» gaad. Yaatina, neeni taana dees'eedda nagaraa atto yaagaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ta nagara nees paaxadis; ta qohidayssa neeppe genththabeekke; «Ta mooroza GODAAS paaxana» gadis. Histtiin ne ta nagara ubbaa atto gadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ታ ናጋራ ኔስ ፓጻዲስ፤ ታ ቆሂዳይሳ ኔፔ ጌንቤኬ፤ «ታ ሞሮዛ ጎዳስ ፓጻና» ጋዲስ። ሂስቲን ኔ ታ ናጋራ ኡባ ኣቶ ጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ታ ናጋራ ነዉ ፓፃስ፤ ታ ናቁዋ ኔፐ ገንብከ። “ታ ናጋራ ጎዳስ ፓፃና” ያጋስ፤ ታና ዴፅዳ ናጋራ አቶ ጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ta nagaraa new paaxas; ta naaquwa neepe genthabike. “Ta nagaraa Godaas paaxana” yaagas; tana deexida nagaraa atto gadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኀጢአቴን ለአንተ አስታወቅሁ፤ በደሌንም አልሸሸግሁም፤ ደግሞም “መተላለፌን ለእግዚአብሔር እናዘዛለሁ” አልሁ፤ አንተም የኀጢአቴን በደል፣ ይቅር አልህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝኩ፤ በደሌንም ከአንተ አልሰወርኩም፤ ኃጢአቴን ሁሉ ለአንተ ለመናዘዝ ወሰንኩ፤ አንተም ኃጢአቴን ሁሉ ይቅር አልክልኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓጢኣተይ ነኣኻ ኣፍለጥኩ፤ በደለይውን ኣይሰወርኩን፤ በደለይ ንእግዚኣብሄር ክናዘዝ እየ በልኩ፤ ንስኻውን ሓጢኣት ልበይ ሓደግካለይ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓጢኣተይ ኣፍለጥኩኻ፣ በደለይውን ኣይሰወርኩን፣ ንእግዚኣብሄር ኣበሳይ ክናዘዘሉ እየ፣ በልኩ። ንስኻውን እከይ ሓጢኣተይ ይቕረ በልካለይ። ሴላ።